Monday, January 27, 2014

ሰማያዊ ፓርቲ ከመጪው አርብ ጀምሮ ነገረ ኢትዮጵያ የተሰኘ የድረ-ገፅ ጋዜጣ ሊጀምር ነው።



የጋዜጣውን መጀመር አስመልክቶ ዛሬ የሰማያዊ ፓርቲ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ እንዲህ የሚል ፅሁፍ አስነብቧል-

''ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ ነገረ ኢትዮጵያ የተሰኘች የህዝብ ልሳን የሆነች ጋዜጣ ለማሳተም ዝግጂት እያደረገ የነበረ ሲሆን ዝግጂቱን አጠናቆ ወደ ማተሚያ ቤት ከገባ በኋላ ግን ከፍተኛ የሆነ ስልታዊ ማደናቀፍ እየደረሰበት በመሆኑና ለጊዜው ማሳተም ባለመቻሉ ሰሞኑን በድረ-ገፅ መልቀቅ የምንጀምር መሆኑን እናስታውቃለን።
አርብ ይጠብቋት''


No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...