Monday, January 27, 2014

ሰማያዊ ፓርቲ ከመጪው አርብ ጀምሮ ነገረ ኢትዮጵያ የተሰኘ የድረ-ገፅ ጋዜጣ ሊጀምር ነው።



የጋዜጣውን መጀመር አስመልክቶ ዛሬ የሰማያዊ ፓርቲ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ እንዲህ የሚል ፅሁፍ አስነብቧል-

''ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ ነገረ ኢትዮጵያ የተሰኘች የህዝብ ልሳን የሆነች ጋዜጣ ለማሳተም ዝግጂት እያደረገ የነበረ ሲሆን ዝግጂቱን አጠናቆ ወደ ማተሚያ ቤት ከገባ በኋላ ግን ከፍተኛ የሆነ ስልታዊ ማደናቀፍ እየደረሰበት በመሆኑና ለጊዜው ማሳተም ባለመቻሉ ሰሞኑን በድረ-ገፅ መልቀቅ የምንጀምር መሆኑን እናስታውቃለን።
አርብ ይጠብቋት''


No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...