Monday, January 27, 2014

ሰማያዊ ፓርቲ ከመጪው አርብ ጀምሮ ነገረ ኢትዮጵያ የተሰኘ የድረ-ገፅ ጋዜጣ ሊጀምር ነው።



የጋዜጣውን መጀመር አስመልክቶ ዛሬ የሰማያዊ ፓርቲ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ እንዲህ የሚል ፅሁፍ አስነብቧል-

''ሰማያዊ ፓርቲ በቅርቡ ነገረ ኢትዮጵያ የተሰኘች የህዝብ ልሳን የሆነች ጋዜጣ ለማሳተም ዝግጂት እያደረገ የነበረ ሲሆን ዝግጂቱን አጠናቆ ወደ ማተሚያ ቤት ከገባ በኋላ ግን ከፍተኛ የሆነ ስልታዊ ማደናቀፍ እየደረሰበት በመሆኑና ለጊዜው ማሳተም ባለመቻሉ ሰሞኑን በድረ-ገፅ መልቀቅ የምንጀምር መሆኑን እናስታውቃለን።
አርብ ይጠብቋት''


No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...