Saturday, December 7, 2013

''የዓለም ማዕበል ጎርፍ ያላናወጣት ፍቅሯ ያልለወጠ በፈተና ብዛት'' (ኦድዮ)

የአባቶቻችን አምላክ ወዴት ነህ? ኢትዮጵያን ተመልከት!



No comments:

የኢትዮጵያ የባሕር ኃይል አዛዥ ኮሞዶር ጌታቸው ስዩም በምፅዋ የኢትዮጵያ የባሕር በር ላይ እጅ አልሰጥም ብለው ያፈሰሱት ደም ዛሬም በባሕሩ ዳር ላይ ይጣራል።

በአስመራ የተወለዱት የኮሞዶር ጌታቸው ባለቤት፣በአዲስ አበባ የተወለዱት ልጆቻቸው ዛሬ ላይ ሆነው የሚነግሩን አለ  ሙሉ ቪድዮውን ይከታተሉ።