Monday, December 2, 2013

ኢህአዲግ/ወያኔ ከግንቦት ሰባት የሰላም፣የፍትህ እና የነፃነት ንቅናቄ ጋር ድርድር ላድርግ ስላለው ግንቦት 7 ፈፅሞ እንዳይበርደው እንዳይሞቀው (vidio)

ኢህአዲግ/ወያኔ ግንቦት ሰባትን ዛሬ ልደራደር ስላለው እንዳይበርደው እንዳይሞቀው ያስፈልጋል።ምክንያት ግንቦት ሰባት ኢህአዲግ /ወያኔ ከእዚህ ቀደም ድርድር ካደረገባቸው ከኦጋዴን ወዘተ ድርጅቶች አያንስም።ብዙም ሳይገረሙ መራመዱ ብቻ ነው ለሀገር የሚበጀው።ለኢህአዲግ/ወያኔ መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ ከማለት ''ትንሽ ነው ያሉት እንዲህ ቁጭ ብድግ ያስደርጋል እና በአንክሮ ታስቦበት ከልብ የፖሊሲ ለውጥ ላይ አተኩሮ ፍፁም ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ላይ ማተኮሩ የሚበጅ ነው። በብረት ተማምኖ ስልጣን ላይ መቆየት እንደማይቻል ታሪክ አስተምሯል።ሃሳቤን የምትገልፀው ቪድዮ ይህች ነች።





ጉዳያችን GUDAYACHNgetachewb221@gmail.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...