ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, December 4, 2013

ሰበር ዜና - የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ኮሚሽን(UNESCO) በኢትዮጵያ የሚከበረውን የመስቀል ደመራ በዓል ዓለም ዓቀፍ እንክብካቤ እና ጥበቃ እንዲደረግለት በዓለም ቅርስነት ዛሬ መዘገበ!!



የምዝገባ ሂደቱን በተመለከተ ከእዚህ በፊት በጉዳያችን ጡመራ ላይ የወጣውን ለመመልከት ይህንን ይጫኑ - http://gudayachn.blogspot.no/2013/09/blog-post_26.html 

የዩኔስኮ (UNESCO) በቅርስነት የመዘገበበትን ዜና ከድርጅቱ ድህረ-ገፅ ላይ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ - http://www.unesco.org/culture/ich/en/RL/00858

Decision 8.COM 8.11
The Committee (…) decides that [this element] satisfies the criteria for inscription on the Representative List of the Intangible Cultural Heritage of Humanity, as follows:
R.1: Rooted in the religious and cultural traditions of Ethiopia and passed on from generation to generation, the festival of Maskel promotes social unity, integration and diversity across the nation;
R.2: Inscription of the festival of Maskel on the Representative List could enhance the visibility of intangible cultural heritage and promote inter-cultural dialogue among the multi-ethnic population of Ethiopia, as well as other communities internationally;

No comments:

የመጀመርያዋ የኢትዮጵያ ሴት ፕሬዝዳንት የነበሩት ክብርት አምባሳደር ሣህለወርቅ ዘውዴን በክብር አለመሸኘት የኢትዮጵያን ክብር ብቻ ሳይሆን ለሴት ልጅ ያለንን የክብር ልኬት የሚያሳይ ነው።

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣህለወቅ ዘውዴ ጉዳዩ የዲሞክራሲ ባሕላችን ያኋልዮሽ ጉዞ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። የኢትዮጵያ ታዳጊ ሴትና ወንድ ልጆች የምናስተምራቸው ምንድን ነው? የመጀመርያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሲሰናበቱ እንዴት...