Thursday, August 8, 2013

ሀገር በነቀዝ ጨቅይቶ.....

ሀገር በነቀዝ ጨቅይቶ.......ነፃ አውጪው ነፃ አውጪ አጥቶ........ሰቆቃችንን እንደ ትንግርት........ባንዳ በብር ኢትዮጵያን ይሸጣል .......በተቃውሞ መተባበር ጥቅሜን ይጎዳል ብሎ----- ጆሮአችንን በቡሽ ደግመን ኢትዮጵያን አልሰማ ብለን-----ይልቅ የታሪክ አዲስ ራእይ እንይ..........ያለከፋፋይ ጠር የለን -----ስንጫወት በሕዝብ ደም-------ዲሞክራሲ በጎሳ ጦስ ዛሬም ሊታጨድ ነው መልሶ--- መክሊታችንም ባከነች የደም እንባ ስናነባ-------






No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...