Wednesday, August 28, 2013

ኢትዮጵያውያን በእስራኤል ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል!


በ2011 ዓም  እኤቆጣጠር  ኢትዮጵያዊቷ ሃጊት የመላዋ እስራኤል ''አይዶል'' ሙዚቃ የአመቱ አሸናፊ ሆነች።

በ 2013 ዓም እኤቆጣጠር  ኢትዮጵያዊቷ ይታይሽ የዓመቱ ''ወይዘሪት እስራኤል'' የቁንጅና ውድድር አሸናፊ ሆነች።

ዛሬ ደግሞ የ 2013  እኤቆጣጠር  የእስራኤል ታዋቂ ቴሌቭዥን ጣቢያ ያዘጋጀው ''የቢግ ብራዘርስ'' ውድድር ከጠቅላላ ተወዳዳሪዎች  ኢትዮጵያዊቷ ትሁኔ ሮቤል አሸናፊ ሆና ከ ሁለት መቶ ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ አሸናፊ ሆናለች።
የትሁኔን የድል ዜና  ከእዚህ በታች ባለው ፊልም ላይ ይመልከቱ።

ኢትዮጵያዊቷ ትሁኔ የእስራኤልን ''ቢግ ብራዘርስ'' አሸናፊ መሆኗ ሲነገራት



No comments:

ከሰባተኛው የኢትዮጵያ ምርጫ በቀጣይ የሚታዩ የሚታዩት ሦስት እውነታዎች

ኢትዮጵያ 7 ኛው የሕዝብ ተውወካዮች ምክርቤት ምርጫ ሰኞ ግንቦት 24፣2018 ዓም ታካሂዳለች።ይህንን ምርጫ አንዳንዶች ሊያቃልሉት እና በለሆሳስ ሊያልፉት ይሞክራሉ።ሌሎች ደግሞ ምርጫው ይልቅ ነው ብቅ ፉክክር አልታየበትም ይ...