ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, August 28, 2013

ኢትዮጵያውያን በእስራኤል ማሸነፋቸውን ቀጥለዋል!


በ2011 ዓም  እኤቆጣጠር  ኢትዮጵያዊቷ ሃጊት የመላዋ እስራኤል ''አይዶል'' ሙዚቃ የአመቱ አሸናፊ ሆነች።

በ 2013 ዓም እኤቆጣጠር  ኢትዮጵያዊቷ ይታይሽ የዓመቱ ''ወይዘሪት እስራኤል'' የቁንጅና ውድድር አሸናፊ ሆነች።

ዛሬ ደግሞ የ 2013  እኤቆጣጠር  የእስራኤል ታዋቂ ቴሌቭዥን ጣቢያ ያዘጋጀው ''የቢግ ብራዘርስ'' ውድድር ከጠቅላላ ተወዳዳሪዎች  ኢትዮጵያዊቷ ትሁኔ ሮቤል አሸናፊ ሆና ከ ሁለት መቶ ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ አሸናፊ ሆናለች።
የትሁኔን የድል ዜና  ከእዚህ በታች ባለው ፊልም ላይ ይመልከቱ።

ኢትዮጵያዊቷ ትሁኔ የእስራኤልን ''ቢግ ብራዘርስ'' አሸናፊ መሆኗ ሲነገራት



No comments:

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...