ሀገር በነቀዝ ጨቅይቶ.......ነፃ አውጪው ነፃ አውጪ አጥቶ........ሰቆቃችንን እንደ ትንግርት........ባንዳ በብር ኢትዮጵያን ይሸጣል .......በተቃውሞ መተባበር ጥቅሜን ይጎዳል ብሎ----- ጆሮአችንን በቡሽ ደግመን ኢትዮጵያን አልሰማ ብለን-----ይልቅ የታሪክ አዲስ ራእይ እንይ..........ያለከፋፋይ ጠር የለን -----ስንጫወት በሕዝብ ደም-------ዲሞክራሲ በጎሳ ጦስ ዛሬም ሊታጨድ ነው መልሶ--- መክሊታችንም ባከነች የደም እንባ ስናነባ-------
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages
Thursday, August 8, 2013
ሀገር በነቀዝ ጨቅይቶ.....
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
የግሪክ አቴንሱ ''ኢትዮጵያዊው'' አውርቶ አዳሪው ''ዲያቆን'' እና ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው የ''አውርቶ አደር'' ማንነት
============= የጉዳያችን ማስታወሻ ============= ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው ''አውርቶ አደር'' ማንነት የኢትዮጵያ የታሪክ ስብራት ዋነኛዎቹ ምክንያቶች አውርቶ አደሮች ናቸ...
-
የቅዱስ ላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ጉዳያችን/ Gudayachn ሰኔ 2/2011 ዓም (ሰኔ 8/2019 ዓም) ግንቦት 29/2011 ዓም ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል በለቀቀው ዜና እንዲህ ይነበባል: - ...
-
Foto source:- Royal Norwegian Embassy in Addis Ababa, Ethiopia http://www.norway.org.et/News_and_events/press_releases/New-Norwegia...
-
Gudayachn Report August 14,2020 Senior Hydrologists and water resource Engineers webinar presentation and discussions on creating awareness ...
No comments:
Post a Comment