Thursday, August 8, 2013

ሀገር በነቀዝ ጨቅይቶ.....

ሀገር በነቀዝ ጨቅይቶ.......ነፃ አውጪው ነፃ አውጪ አጥቶ........ሰቆቃችንን እንደ ትንግርት........ባንዳ በብር ኢትዮጵያን ይሸጣል .......በተቃውሞ መተባበር ጥቅሜን ይጎዳል ብሎ----- ጆሮአችንን በቡሽ ደግመን ኢትዮጵያን አልሰማ ብለን-----ይልቅ የታሪክ አዲስ ራእይ እንይ..........ያለከፋፋይ ጠር የለን -----ስንጫወት በሕዝብ ደም-------ዲሞክራሲ በጎሳ ጦስ ዛሬም ሊታጨድ ነው መልሶ--- መክሊታችንም ባከነች የደም እንባ ስናነባ-------






No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...