Wednesday, June 10, 2020

ብጹዕ አቡነ ኤልያስ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን እና ወገኖቻቸውን እንዲረዱ ልዩ መልዕክት አስተላለፉ! ድሆችን አትርሱ! (ቪድዮ)


ብጹዕ አቡነ ኤልያስ፣የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና በአውሮፓ አህጉረ ስብከት የሰሜን አውሮፓ እና ስካንድንቭያን ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የወቅቱን ወረርሽኝ በተመለከተ ለምዕመናን ያስተላለፉት ልዩ መልዕክት  - ድሆችን አስቡ! 
ከቪድዮው ስር ብጹዕነታቸው  በጎጃም ስለተፍጠረው የሃይማኖት ቅሰጣ በተለከተ ያወጡትን መግለጫ ይመልከቱ  








ጉዳያችን GUDAYACHN 

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...