ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, June 10, 2020

ብጹዕ አቡነ ኤልያስ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን እና ወገኖቻቸውን እንዲረዱ ልዩ መልዕክት አስተላለፉ! ድሆችን አትርሱ! (ቪድዮ)


ብጹዕ አቡነ ኤልያስ፣የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና በአውሮፓ አህጉረ ስብከት የሰሜን አውሮፓ እና ስካንድንቭያን ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የወቅቱን ወረርሽኝ በተመለከተ ለምዕመናን ያስተላለፉት ልዩ መልዕክት  - ድሆችን አስቡ! 
ከቪድዮው ስር ብጹዕነታቸው  በጎጃም ስለተፍጠረው የሃይማኖት ቅሰጣ በተለከተ ያወጡትን መግለጫ ይመልከቱ  








ጉዳያችን GUDAYACHN 

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...