ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, June 10, 2020

ብጹዕ አቡነ ኤልያስ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውን እና ወገኖቻቸውን እንዲረዱ ልዩ መልዕክት አስተላለፉ! ድሆችን አትርሱ! (ቪድዮ)


ብጹዕ አቡነ ኤልያስ፣የቅዱስ ሲኖዶስ አባል እና በአውሮፓ አህጉረ ስብከት የሰሜን አውሮፓ እና ስካንድንቭያን ሃገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የወቅቱን ወረርሽኝ በተመለከተ ለምዕመናን ያስተላለፉት ልዩ መልዕክት  - ድሆችን አስቡ! 
ከቪድዮው ስር ብጹዕነታቸው  በጎጃም ስለተፍጠረው የሃይማኖት ቅሰጣ በተለከተ ያወጡትን መግለጫ ይመልከቱ  








ጉዳያችን GUDAYACHN 

No comments:

የግሪክ አቴንሱ ''ኢትዮጵያዊው'' አውርቶ አዳሪው ''ዲያቆን'' እና ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው የ''አውርቶ አደር'' ማንነት

============= የጉዳያችን ማስታወሻ ============= ከጥንትም የኢትዮጵያ ጠላት የሆነው ''አውርቶ አደር'' ማንነት  የኢትዮጵያ የታሪክ ስብራት ዋነኛዎቹ ምክንያቶች አውርቶ አደሮች ናቸ...