ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, April 3, 2020

የዛሬ 97 ዓመት ከሁለት ሚልዮን ያላነሰ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኝ የነበረባት የጥንቷ ቆስጠንጢኖስ የዛሬዋ የቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ጉዳይ (ጥናታዊ ፊልም)

  • የዛሬ 97 ዓመት ሁለት ሚልዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የነበረባት ቱርክ፣እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1923 ዓም 1.5 ሚልዮን የሚሆኑት አገር ለቀው እንዲሄዱ ተፈርዶባቸው አገር ለቀው ወጡ፣የቀሩት 150 ሺህ ክርስቲያኖች ፀረ ክርስቲያኖች እንቅስቃሴ በ1955 ዓም በቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ተቀስቅሶ ከአገር እንዲባረሩ ተደረጉ።
  • ዛሬ በመላዋ ቱርክ የቀሩት ኦርቶዶክሳውያን ከ40 ሺህ አይበልጡም።
  • ''ዛሬ በቱርክ ሰማዕትነት እየተቀበልን እንደሆነ ነው የሚሰማን'' ፓትርያሪክ በርተሎምዮስ 

Video = from CBS




No comments:

የመጀመርያዋ የኢትዮጵያ ሴት ፕሬዝዳንት የነበሩት ክብርት አምባሳደር ሣህለወርቅ ዘውዴን በክብር አለመሸኘት የኢትዮጵያን ክብር ብቻ ሳይሆን ለሴት ልጅ ያለንን የክብር ልኬት የሚያሳይ ነው።

የቀድሞ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሣህለወቅ ዘውዴ ጉዳዩ የዲሞክራሲ ባሕላችን ያኋልዮሽ ጉዞ ቁልጭ አድርጎ ያሳያል። የኢትዮጵያ ታዳጊ ሴትና ወንድ ልጆች የምናስተምራቸው ምንድን ነው? የመጀመርያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሲሰናበቱ እንዴት...