Friday, April 3, 2020

የዛሬ 97 ዓመት ከሁለት ሚልዮን ያላነሰ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኝ የነበረባት የጥንቷ ቆስጠንጢኖስ የዛሬዋ የቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ጉዳይ (ጥናታዊ ፊልም)

  • የዛሬ 97 ዓመት ሁለት ሚልዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የነበረባት ቱርክ፣እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1923 ዓም 1.5 ሚልዮን የሚሆኑት አገር ለቀው እንዲሄዱ ተፈርዶባቸው አገር ለቀው ወጡ፣የቀሩት 150 ሺህ ክርስቲያኖች ፀረ ክርስቲያኖች እንቅስቃሴ በ1955 ዓም በቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ተቀስቅሶ ከአገር እንዲባረሩ ተደረጉ።
  • ዛሬ በመላዋ ቱርክ የቀሩት ኦርቶዶክሳውያን ከ40 ሺህ አይበልጡም።
  • ''ዛሬ በቱርክ ሰማዕትነት እየተቀበልን እንደሆነ ነው የሚሰማን'' ፓትርያሪክ በርተሎምዮስ 

Video = from CBS




No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...