Friday, April 3, 2020

የዛሬ 97 ዓመት ከሁለት ሚልዮን ያላነሰ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን አማኝ የነበረባት የጥንቷ ቆስጠንጢኖስ የዛሬዋ የቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ጉዳይ (ጥናታዊ ፊልም)

  • የዛሬ 97 ዓመት ሁለት ሚልዮን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የነበረባት ቱርክ፣እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1923 ዓም 1.5 ሚልዮን የሚሆኑት አገር ለቀው እንዲሄዱ ተፈርዶባቸው አገር ለቀው ወጡ፣የቀሩት 150 ሺህ ክርስቲያኖች ፀረ ክርስቲያኖች እንቅስቃሴ በ1955 ዓም በቱርክ ዋና ከተማ ኢስታምቡል ተቀስቅሶ ከአገር እንዲባረሩ ተደረጉ።
  • ዛሬ በመላዋ ቱርክ የቀሩት ኦርቶዶክሳውያን ከ40 ሺህ አይበልጡም።
  • ''ዛሬ በቱርክ ሰማዕትነት እየተቀበልን እንደሆነ ነው የሚሰማን'' ፓትርያሪክ በርተሎምዮስ 

Video = from CBS




No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...