ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, April 10, 2020

የእናት ፓርቲ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅትና ከወረርሽኙ በኃላም ከግንዛቤ መግባት አለባቸው ያላቸው ጉዳዮች በተመለከተ ባለ ሦስት ነጥብ የመፍትሔ ሃሳቦች የያዘ ደብዳቤ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ ላከ።(የደብዳቤውን ሙሉ ይዘት ይዘናል)


በቅርቡ የተመሰረተው እና ከከፍተኛ ምሁራን ባለሙያዎች እስከ ገበሬዎች ድረስ በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች አባላት እንዳሉት የሚነገረው የእናት ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ሶስት የመፍትሄ ሃሳቦች የያዘ ደብዳቤ ዛሬ ሚያዝያ 2፣2012 ዓም መላኩን ጉዳያችን ተረድታለች።የደብዳቤው ሙሉ ይዘት ከእዚህ በታች ያንብቡ። (ፎቶ ኮፒው በጥራት ካልተነበብልዎት፣ከኮፒው ስር በጥራት የተለጠፈውን ያንብቡ)


===========================
ለክቡር /ዐቢይ አህመድ
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ 
ጉዳዩ- ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንን ተጠቅመ ከመጣብን መዓእንውጣ 

የኖብል ኮሮና ቫይረስ(CoVID-19)በይፋ መገኘቱ ከተገለፀበት ለት ጀምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ቫይረሱ ተያዙ ዎች ጥር ቀስ በቀስ ያሻቀበ ሄዶ 1.5 ሚሊዮን ደርሷልየሟቾችም ቍጥር ከ80 ሺህ አልፏልሀገራችንም ታማሚዎች ቍጥር ከ50 ንዳለፈ ውቋልማኅበረሰባችን ጤና ተቋማት ሄዶ የመመርመር ባህሉ በሽታ በእጅፀናበት ብቻ መሆኑና የምርመራ ማእከላት አነስተኛ ከመሆናቸው የተነሳ የተመረመረው ሰው ቍጥር አነስተኛ በመሆኑ ቫይረሱ የተያዘው ሰው ቍጥር ኦፊሴል ከሚነገረው ከፍ ሊል ንደሚችል መገመት አዳጋች አይደለምካለን የምጣኔ ሀብት እድገትአነስተኛ የሐኪሞች ቍጥርውስን የመመርመሪያ መሣሪያ ላይ የጠነከረ ማኅበራዊ መስተጋብር ሲጨመርበት የችግሩ ስፋት 
ያስጨቃል፡ 
አሁን በጤናችን በኩል የመጣ ጠላት ጋር ጦርነት ውስጥ ነንመሽነፍ ደግሞ የኢትዮጵያውያን ባህል አይደለምሥነልቡናችንም አይፈቅድምይህ ከሆነ መጪው ትውልድ ይታዘበናልሪክም ፈርድብናልዚህ ገድ ሎች ሀገራት ህን ርነት ከመቆጣጠር ኳያ ዘየዱትን መላ መመልተገቢ ሲሆን የወረርሽኙ መነሻ ሆነችው ይናበኋላም ጃፖን ንዴት አድርገው ረርሽኙ በተከሰተበት ግዛት ንዲገደሎም በከፍተኛ ሁኔታ እንዲቀንስ ንዳደረጉ ትምህርት መውሰድ ሻል፡ 
ረርሽን ከአፍሪካ አህጉር ንጻር ሲታጅግ ፈታኝ መሆኑ አሌ ይባልምአኗኗር ዘይቤየማኅበረሰብ ቁርኝትጤና ሽፋንየሐኪምና ታማሚ ምጣኔየሕክምና መሣሪያ እጥረት ባለበት ኔታ ምን ህል አደጋ ሆን እንደሚችል መረዳት መረዳት አያዳግትምዚህ አስቸጋሪ ወቅት እኛ አፍሪካውያን በአጠቃላይ ኢትዮጵያውያን በተናጠል የምንኮራባቸው ሌሉቹም ህጉራት ተምሳሌት ሊሆኑ የሚችሉ የማኅበረሰብ እሴቶች አሉንለምሳሌ እድርድርጎኡቡንቱ... የመሳሰሉ እምቅ እሴቶች ማኅበረሰቡ ከሚመጡበት ማንኛውም ችግርና አደጋ መተሳሰብመረዳዳትበአንድነት አንድ የጋራ ዓላማ የሚቆምበት ዘመን ጠገብ መሣሪዎቹ ናቸው፡ 
አህጉራችንም ሆነ ሀገራችን ከገጠማቸው ችግር መውጣት የመንግስት ርሻ መሆኑ ቢታወቅም ነዚህን እሴቶች በአግባቡ መጠቀም የገጠመንን ተና መወጣት የምናደርገውን ጥረት በእጅጉ ረዳልወረርሽኙ ከዚህ ሰፋ የሚያስከትላቸው አሉታዊ ተጽዕኖዎች ንደ የቤት ኪራይ መጨመርየገበያ ዋጋ መናርየደሞዝ መቋረጥየቤት መልቀቅየሚላስ የሚቀመስ ማጣት ሆነ ሎች ያያዥ ችግሮች በኢትዮጵያዊ እሴቶቻችን የሚፈዳዮች ናቸውየማኅበረሰባችን ችግር ማኅበረሰባችን መፍትሔ ገኛል ሚለው ሳቤ ለቄታዊ መፍትሔ ከማምጣቱ ባሻገር ማኅበረሰቡ ዳዩን ባለቤትነት ንዲይዘው ደርጋል ብለን እናምናለንዚህም፡ 
በመጀመሪያ ወረርሽኙ በሀገር አቀፍ ረጃ እንዳይስፋፋና ከቁጥጥር ውጭ እንዳይሆን የበሽታውን ሥርጭት ለበት መገደብ ሻል፡ከዚህ አኳያ በሀገር ቀፍ ደረጃ የሚተገበር ባለሙያዎች ተጠናና ያለውን ባራዊ ሁኔታ በውል ገናዘበ ንቅስቃሴን የመገደብ ሥራ /Declaring Total Lock-down/ ያስፈልጋልሲሆን ግን የማኅበረሰቡን የመኖር ሕልውና ማገናዘብ አለበት ንላለንደተግባር ሲገባም ከእጅ ደአፍ ኑሮ የሚገፋው ማኅበረሰብ እጅጎዳልዚህ ጊዜ ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችን በተግባር ማዋል ለመጫው እጅጉን ይጠቅማልበዕለት ምግብ እርዳታ ለማለፍ የሚገደዱ ዜጎች ቍጥር የቀበሌአስቸኳይ ስልክ እንዲመዘገብ ወይንም ጎረቤቱ እንዲያስመዘግበው ማድረግበሌላ ኩል ደግሞ ደቡ በሚጸናበት ጊዜ ሁሉ የአንድን ሰው ዕለት ምግብ የዕለቱ መሸፈን የሚችለውን የኅብረተሰክፍል እንዲሁ መመዝገብ ስፈጋልይህ ሥራ ሕዝቡ ዕለት ምግብ ጆታ በማበርከት የቀኑ መትጋትን ይቅ መንግሥት የራሱን ተሽከርካሪዎች ጨምሮ ቃደኛ ለመኪናዎችንና ሎች ማጓጓዣ ልቶችን ማስተባበር የዕለት ምግብ ርዳታው ከለጋሾች ደሚፈግበት ማድረስን መደበኛ ሥራ ማድረግ ጠይቃል፡ 
በሁለተኛ ደረጃ ዘመናዊውን ክምና ሀገር ቀሉ ዳበረ የሕክምና ጥበብ በማጣመር መፍትሔ መሻት ነው፡፡ እንደእኛ ይነት ነባር እውቀትና በባህል ሕክምና ሺህ ዓመታት ሠራበት ለኖረ ማኅበረሰብ ጊዜውን ትሩፋት መጠበቅ ንዳለ ሆኖ እገረ መንገዱን ባሩን እውቀትና አዋቂዎች መዝገብ ለጥ ገለጥ ማድረግ ነገ የሚባል ይደለምዳፍነነው ለኖርን ይህ ንኳን መንገዱ ጅም ነው ቢባል ከየባህሉና መልክዓ ምድሩ የሚበቅሉ ለእንዲህ ዓይነት ረርሽኝ መታገያ አቅም የሚሆኑ አዝርእትን አፈላልጎ የትግሉ አካል ማድረግ ተገቢ ነውበዚሁ አጋጣሚ የባህል ክምና ግና ሥርዓት በጅቶለት ከዘመናዊው ይንስ ጋር ቀናጅቶ የሌላው ወገን ይሁንታ እንዳለ ሆኖ ሲያዋጣን ግን በፍጥነት መጠቀሙ አስፈላጊ ነው 
ሦስተኛው ጊዜ ሲያልፍ /Post Corona/ የምንሆነው ከአሁኑ መታሰብ አለበትየሀገሪቱ ምጣኔ ሀብትየአልሚው ሁኔታየማኅበረሰቡ ሥነልቡናየአምራች ይሉ መሥራት ፍላጎትየሸማቹ ፍርሃትየተማሪው የመማር ግጁነትግም ማኅበራዊ ቅርርብ... ዘተ ተጎዳ ሥነልቡናና ንደአዲስ በሚጀመር ኳኋን ነው የሚመለሱትይህም የችግሩ አካል ንደሚሆን አድርጎ ማሰብና ከወዲሁ ትልቅ ሥራ መሥራትን ጠይቃልዚህም ሃይማኖት ተቋማት የሰውን ሥነልቡና ከፍ በማድረግና ባለበት ሁኔታ ከፈጣሪው ጋር ማገናኘት የሚወጡት ሚና ቀላል ይሆንምና የተጀመረው ሀገር አቀፍ ጸሎት መልካም ሆኖ አሁንም የፖኬጁ ካል የሚሆኑ ቀሪ መርሐ ግበሮች (በክርስትናው ቅዳሴየሰንበታት አምልኮዎችየሰሙነ ሕማማት ክዋኔዎችእስልምናው እንደ ጁምዐ ላትየረመዳን ጾም ክዋኔዎች) በብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያዎች ቀጥታ ሥርጭት ሽፋን ንዲያገኙ ማድርግ ስፈላጊ ነውበሌላ ኩል ሥነልቡና ዋቂዎችየፍልስፍና ምሑራንደማጭ ኢትዮጵያውያን ጊዜና ሁኔታው መቻችቶላቸው ደመድረኩ እንዲመጡዳይ ተኮር ሥራ ንዲሠሩ ማድረግ ዜው የሚጠይቀው ነውየምጣኔ ሀብት ምሑራንችግር ጊዜ መውጫ ሀሳብ ላቸውን እነአባ መላን ይዞ ነገ የሚሆነውን በትክክል መተንበይና መውጫ መንገዱንም በመተለም የምጥ ስሩን ማሳጠር ለብን፡ 
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴር
ይህን የመጣብንን ታላቅ ፈተና መሻገር መላ ማበጀት በእርስዎና በዙሪያዎ ባሉ ለሥልጣኖች ጫንቃ ላይ ንዳልወደቀ ፖርቲያችን ጠንቅቆ ይረዳልእንዲያውም እኛን ጨምሮ ብዙ ከፊት ሰልፈው የአቅማቸውን በማድረግ ጦርነቱ ፊታውራሪ መሆን የሚችሉ ወጣቶች ስላሉ ሊኮሩሊጠቀሙባቸው እንደሚችሉ ንነግርዎት በደስታና ቃል መግባት ጭምር ነውኖም ታሪክ አጋጣሚ የዚህች ሀገራችን መራር በእርስዎ እጅ በወደቀበት አሁኑ ወቅት ዛሬ ብዙዎች መዳን ይም ልቂት ምዎ ወርቅ ቀለም ፃፍ ወይንም ታሪክ ተወቃሽ ያደርግዎ የሚያስችል ሥራ የሚሠሩበት ጊዜ ነው፡፡ ስለሆነም የሕዝባችንን የዳበረ እሴት ተጠቅመን ሀገራችን ከተጋረጠባት ርነት በድል ተሻግራ ብሩህ ነገን የምታይ እንድትሆን ሁሉም ሓላፊነቱን ንዲወጣና ስፈጊው እርምጃ አስቸኳይ ንዲወሰድ ለብን ዜግነት ዴታና እንደ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ናሳስባለን፡ 
ጣሪ ትዮጵያን ጠብቅ 

ይለኢየሱስ ሙሉቀን (/
ፕሬዚዳንት  
ግልባጭ 
- ሁሉም መገናኛ ብዙኃን አካላት ባሉበት 




No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...