ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, June 19, 2018

ግዙፍ የድጋፍ ሰልፍ ቅዳሜ ሰኔ 16/2010 ዓም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይደረጋል።የሰልፉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋዜጣዊ መግለጫ ይከታተሉ።

  • ሰልፉ በዘጠና ቀናት ውስጥ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ላከናወኑት እና ለርዕያቸው ያለውን ድጋፍ ሕዝብ ይገልጣል፣
  • ዲሞክራሲያዊ ለውጥ ይሞገሳል፣ ይህንን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ የሚሞክሩ እንዳያስቡት ሕዝብ ማስጠንቀቅያ ይሰጣል፣
  • ኢትዮጵያዊነት፣ፍቅር እና መደመር ይሞገሳል።

ኮሚቴው ዛሬ ሰኔ 12/2010 ዓም የሰጠው መግለጫ 




ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የተወካዮች ምክርቤት (ፓርላማው) አሰራሩ እና ውሳኔ አሰጣጡ የ21ኛውን ክ/ዘመን የሚመጥን፣ ኢትዮጵያ የመጀመርያ ፓርላማዋን ከከፈተች ከ80 ዓመታት በላይ እንደሆናት በሚያሳይ ልክ አይደለም።

አሁን በአራት ኪሎ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፓርላማ ህንጻ በ1928 ዓም  =========== ጉዳያችን ========== የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በድረገጹ ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ ታሪክ በሚለው ርዕሱ ስር እንዲህ የ...