Tuesday, June 19, 2018

ግዙፍ የድጋፍ ሰልፍ ቅዳሜ ሰኔ 16/2010 ዓም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይደረጋል።የሰልፉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋዜጣዊ መግለጫ ይከታተሉ።

  • ሰልፉ በዘጠና ቀናት ውስጥ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ላከናወኑት እና ለርዕያቸው ያለውን ድጋፍ ሕዝብ ይገልጣል፣
  • ዲሞክራሲያዊ ለውጥ ይሞገሳል፣ ይህንን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ የሚሞክሩ እንዳያስቡት ሕዝብ ማስጠንቀቅያ ይሰጣል፣
  • ኢትዮጵያዊነት፣ፍቅር እና መደመር ይሞገሳል።

ኮሚቴው ዛሬ ሰኔ 12/2010 ዓም የሰጠው መግለጫ 




ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

ወቅታዊው እና መጪው የኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ምጣኔሃብታዊ እና ማኅበራዊ ሁኔታ በሶስት ርዕሶች ማጠቃለል ይቻላል።

  ፎቶ ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የ2017 ዓም የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ መትከል ብሔራዊ ዘመቻ ሲከፍቱ። ========= ጉዳያችን ምጥን ======== በእዚህ ጽሑፍ ስር ሶስት ምጥን ርዕሶች ያገኛሉ። እነርሱም  አ...