Tuesday, June 19, 2018

ግዙፍ የድጋፍ ሰልፍ ቅዳሜ ሰኔ 16/2010 ዓም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ይደረጋል።የሰልፉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋዜጣዊ መግለጫ ይከታተሉ።

  • ሰልፉ በዘጠና ቀናት ውስጥ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ላከናወኑት እና ለርዕያቸው ያለውን ድጋፍ ሕዝብ ይገልጣል፣
  • ዲሞክራሲያዊ ለውጥ ይሞገሳል፣ ይህንን የለውጥ ሂደት ለማደናቀፍ የሚሞክሩ እንዳያስቡት ሕዝብ ማስጠንቀቅያ ይሰጣል፣
  • ኢትዮጵያዊነት፣ፍቅር እና መደመር ይሞገሳል።

ኮሚቴው ዛሬ ሰኔ 12/2010 ዓም የሰጠው መግለጫ 




ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...