ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Friday, June 15, 2018

ላለፉት 27 ዓመታት የሄድንበት የክልል ወሰን አቀማመጥ ጉዳይ ያስገኘውን ጥቅምና ጉዳት የሚመረምር ከሁሉም ወገን የተውጣጣ ጠንካራ ኮሚሽን ለመመስረት መታቀዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አስታወቁ (ቪድዮ)

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ዛሬ ምሽት ሰኔ 8/2010 ዓም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባስተላለፉት መልዕክት በኢትዮጵያ ውስጥ አንዱን ከአንዱ የሚለይ ድንበር ሳይሆን ለአስተዳደራዊ ሥራ ብቻ ሲባል የተቀመጠ የአስተዳደር አከላለል መኖሩን አስታውቀው ላለፉት 27 ዓመታት የሄድንበት የክልል ወሰን አቀማመጥ ጉዳይ ያስገኘውን ጥቅምና ጉዳት የሚመረምር ከሁሉም ወገን የተውጣጣ ጠንካራ ኮሚሽን ለምመስረት መታቀዱን አስታውቀዋል። ሙሉ መልዕክቱን ከስር ከሚገኘው ቪድዮ ይመልከቱ።


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...