Friday, June 15, 2018

ላለፉት 27 ዓመታት የሄድንበት የክልል ወሰን አቀማመጥ ጉዳይ ያስገኘውን ጥቅምና ጉዳት የሚመረምር ከሁሉም ወገን የተውጣጣ ጠንካራ ኮሚሽን ለመመስረት መታቀዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አስታወቁ (ቪድዮ)

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ ዛሬ ምሽት ሰኔ 8/2010 ዓም ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባስተላለፉት መልዕክት በኢትዮጵያ ውስጥ አንዱን ከአንዱ የሚለይ ድንበር ሳይሆን ለአስተዳደራዊ ሥራ ብቻ ሲባል የተቀመጠ የአስተዳደር አከላለል መኖሩን አስታውቀው ላለፉት 27 ዓመታት የሄድንበት የክልል ወሰን አቀማመጥ ጉዳይ ያስገኘውን ጥቅምና ጉዳት የሚመረምር ከሁሉም ወገን የተውጣጣ ጠንካራ ኮሚሽን ለምመስረት መታቀዱን አስታውቀዋል። ሙሉ መልዕክቱን ከስር ከሚገኘው ቪድዮ ይመልከቱ።


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...