Tuesday, June 5, 2018

መፅሐፌ ለገበያ ውሏል።My book is on sale.


===================
ጉዳያችን/ Gudayachn
ግንቦት 28/2010 ዓም (ጁን 5/2018 ዓም)

(Please read in English below after Amharic)
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ፖሊሲ በመልካም የመንግስት አስተዳደር ላይ ያላቸውን ተፅኖ ዙርያ የተሰራው የጥናት ስራዬ በአውሮፓ ታዋቂ የሆነ አሳታሚ ድርጅት በመፅሐፍ መልክ ለማውጣት መርጦታል።በመሆኑም መፅሐፉን አማዞንን ጨምሮ በአውሮፓ እና አሜሪካ ባሉ የመፅሐፍ መሸጫዎች በኦንላይንም ማዘዝ ይችላሉ።በተለይ እርስዎ ቢገዙትም ሆነ  ለሚሰሩበት ድርጅት እንዲያዝ መረጃውን ቢሰጡ አይቆጩም።መፅሐፉን በእዚህ ማስፈንጠርያ ከፍተው ማዘዝ ይችላሉ።ከሞር ቦክስ ሱቅ ለመግዛት ይህንን ይጫኑ https://www.morebooks.shop/store/gb/book/policy-of-ngos-on-democratic-governance-case-study-of-dgf/isbn/978-613-9-84101-1

አማዞን ላይ ለማዘዝ ይህንን ማስፈንጠርያ ይጫኑ https://www.amazon.com/gp/offer-listing/6139841011/ref=sr_1_1_olp?ie=UTF8&qid=1528208707&sr=8-1&keywords=policy+of+ngos+on+democratic+governance+case+study+of+dgf 

My book is now available on international books market (including Amazon book sale) all over the world. Do not miss also to buy and share the information to others to make it their own property. Here is the link that you can order online from Morebooks click https://www.morebooks.shop/store/gb/book/policy-of-ngos-on-democratic-governance-case-study-of-dgf/isbn/978-613-9-84101-1

 To order from Amazon click on https://www.amazon.com/gp/offer-listing/6139841011/ref=sr_1_1_olp?ie=UTF8&qid=1528208707&sr=8-1&keywords=policy+of+ngos+on+democratic+governance+case+study+of+dgf

ጌታቸው በቀለ
Getachew Bekele Damtew 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...