Monday, May 14, 2018

ከ40 ዓመታት በላይ የዘለቀው የኢትዮጵያ የለውጥ እንቅስቃሴ ጥሩ ማሳረጊያ ያለማግኘቱ ለምን ይሆን? (ኦድዮ)

ሸገር ኤፍ ኤም ራድዮ ''መንግስት እና ዲሞክራሲ፣ዘመናዊነት፣ ዝመና እና ልማት'' በሚሉ ፅንሰ ሐሳቦች ዙርያ ሸገር ካፈ በተሰኘ ሳምንታዊ መርሐግብር ተወዳጇ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ ምሁራንን የምታወያይበት ተከታታይ ዝግጅት ዘወትር ዕሁድ ረፋድ ላይ እየተላለፈ ነው።ከእዚህ በታች ባለፈው ዕሁድ ግንቦት 5፣2010 ዓም የተላለፈውን ያድምጡ።

ምንጭ :- ሸገር ኤፍ ኤም ራድዮ ዩቱብ



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

Urgent Justice to the Ethiopian Orthodox Tewahido Church in Greece. Attention: The Hellenic Ministry of Education, Religious Affairs department, and the Athens Police

Under this special report, you will find the following subtitles:  The Ethiopian Orthodox Church foundation in Greece. The Ten years Controv...