Friday, May 4, 2018

ሰበር ዜና - በውጭ እና በሀገር ቤት ባሉ የኢ/ኦ/ተ/ ቤ/ክርስቲያን አባቶች መሃል አዲስ ንግግር ሊጀመር ነው

ሰበር ዜና - ጉዳያችን (ኦድዮ) በሀገር ቤት እና በውጭ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት መካከል አዲስ ንግግር ሊጀመር ነው።
ዜናውን ለማዳመጥ ይህንን ይጫኑ።https://www.youtube.com/watch?v=NKAtDq5-WMw&feature=youtu.be

ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...