Monday, May 14, 2018

ከ40 ዓመታት በላይ የዘለቀው የኢትዮጵያ የለውጥ እንቅስቃሴ ጥሩ ማሳረጊያ ያለማግኘቱ ለምን ይሆን? (ኦድዮ)

ሸገር ኤፍ ኤም ራድዮ ''መንግስት እና ዲሞክራሲ፣ዘመናዊነት፣ ዝመና እና ልማት'' በሚሉ ፅንሰ ሐሳቦች ዙርያ ሸገር ካፈ በተሰኘ ሳምንታዊ መርሐግብር ተወዳጇ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ ምሁራንን የምታወያይበት ተከታታይ ዝግጅት ዘወትር ዕሁድ ረፋድ ላይ እየተላለፈ ነው።ከእዚህ በታች ባለፈው ዕሁድ ግንቦት 5፣2010 ዓም የተላለፈውን ያድምጡ።

ምንጭ :- ሸገር ኤፍ ኤም ራድዮ ዩቱብ



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...