Monday, May 14, 2018

ከ40 ዓመታት በላይ የዘለቀው የኢትዮጵያ የለውጥ እንቅስቃሴ ጥሩ ማሳረጊያ ያለማግኘቱ ለምን ይሆን? (ኦድዮ)

ሸገር ኤፍ ኤም ራድዮ ''መንግስት እና ዲሞክራሲ፣ዘመናዊነት፣ ዝመና እና ልማት'' በሚሉ ፅንሰ ሐሳቦች ዙርያ ሸገር ካፈ በተሰኘ ሳምንታዊ መርሐግብር ተወዳጇ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ ምሁራንን የምታወያይበት ተከታታይ ዝግጅት ዘወትር ዕሁድ ረፋድ ላይ እየተላለፈ ነው።ከእዚህ በታች ባለፈው ዕሁድ ግንቦት 5፣2010 ዓም የተላለፈውን ያድምጡ።

ምንጭ :- ሸገር ኤፍ ኤም ራድዮ ዩቱብ



ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...