Monday, December 29, 2014

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ካሏት ሊቃውንት ውስጥ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤ አባል ሊቀካህናት ክንፈገብርኤል አልታዬ ትናንት ታህሳስ 19/2007 ዓም አርፈዋል።ስለ ቤተ ክርስቲያን ስርዓት ያስተማሩት ትምህርት ሊመለከቱት የሚገባ ቪድዮ

ስለ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል  ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስለቆየው የቤተ ክርስቲያን አገልግሎታቸው ይህንን በመጫን ያንብቡ  


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...