Monday, December 29, 2014

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ካሏት ሊቃውንት ውስጥ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤ አባል ሊቀካህናት ክንፈገብርኤል አልታዬ ትናንት ታህሳስ 19/2007 ዓም አርፈዋል።ስለ ቤተ ክርስቲያን ስርዓት ያስተማሩት ትምህርት ሊመለከቱት የሚገባ ቪድዮ

ስለ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል  ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስለቆየው የቤተ ክርስቲያን አገልግሎታቸው ይህንን በመጫን ያንብቡ  


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...