Monday, December 29, 2014

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ካሏት ሊቃውንት ውስጥ በጠቅላይ ቤተ ክህነት የሊቃውንት ጉባኤ አባል ሊቀካህናት ክንፈገብርኤል አልታዬ ትናንት ታህሳስ 19/2007 ዓም አርፈዋል።ስለ ቤተ ክርስቲያን ስርዓት ያስተማሩት ትምህርት ሊመለከቱት የሚገባ ቪድዮ

ስለ ሊቀ ካህናት ክንፈ ገብርኤል  ከግማሽ ክ/ዘመን በላይ ስለቆየው የቤተ ክርስቲያን አገልግሎታቸው ይህንን በመጫን ያንብቡ  


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የኢትዮጵያ ወቅታዊ ፖለቲካ፣ የአፈጀው የአዛውንቶች ክበብ፣ ''ፅንዶ'' እና ቅምጥሎቹ ''ባንዳ'' ዩቱበሮች በአውሮፓና አሜሪካ።

+++++++++++++ ጉዳያችን ወቅታዊ ምጥን +++++++++++++ መንደርደርያ ኢትዮጵያ በዘመን አቆጣጠሯ ስንሔድ የሐያ አንደኛውን ክ/ዘመን የመዠመርያ ሩብ ክፍለዘመን ለማጠናቀቅ ሰባት ዓመታት ብቻ ቀርተዋታል። ያለፈው ሐ...