Friday, September 19, 2014

Meles vs David Cameron - አቶ መለስ መለያየትን ሰበኩን ዴቪድ ካሜሮን አንድነትን ሰበኩ '' የዛሬው መከራከርያ ነጥቤ ለምን 4 ሚልዮን የሚሆን የስኮትላንድ ሕዝብ ብቻ ድምፅ እንዲሰጥ ተደርጎ 63 ሚልዮን የሚሆነው የመላዋ እንግሊዝ ሕዝብ እንዲቸገር ይደረጋል?'' ዴቪድ ካሜሮን ... ''ኢትዮጵያውያን ስለ ኤርትራ አይመለከታቸውም'' ኢትዮጵያን እየመሩ መለያየት የሰበኩን አቶ መለስ ዜናዊ።

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቪድ ካሜሮን የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ ከመደረጉ ከ ሰባት ወር በፊት የተናገሩት።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...