Friday, September 19, 2014

Meles vs David Cameron - አቶ መለስ መለያየትን ሰበኩን ዴቪድ ካሜሮን አንድነትን ሰበኩ '' የዛሬው መከራከርያ ነጥቤ ለምን 4 ሚልዮን የሚሆን የስኮትላንድ ሕዝብ ብቻ ድምፅ እንዲሰጥ ተደርጎ 63 ሚልዮን የሚሆነው የመላዋ እንግሊዝ ሕዝብ እንዲቸገር ይደረጋል?'' ዴቪድ ካሜሮን ... ''ኢትዮጵያውያን ስለ ኤርትራ አይመለከታቸውም'' ኢትዮጵያን እየመሩ መለያየት የሰበኩን አቶ መለስ ዜናዊ።

የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቪድ ካሜሮን የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ ከመደረጉ ከ ሰባት ወር በፊት የተናገሩት።


ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...