Friday, September 19, 2014

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከታገቱ በመጪው እሁድ 90 ቀናት ይሞላቸዋል።ኢሳት ባዘጋጀው የ2006 ዓም የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ምርጫ ላይ ከሀገር ውስጥ እስከ ባህር ማዶ ያሉ በሺህ በሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን መርጠዋቸዋል።

ሰው ማለት ሰው የሆነ ነው ሰው የጠፋ እለት

አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ የዓመቱ ምርጥ ኢትዮጵያዊ ተብለው በብዙ ሺህ ኢትዮጵያውያን ተመርጠው በተወካይ ከተሸለሙበት ሽልማት ጋር  



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...