Pages

Pages

Sunday, March 28, 2021

በሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት ለኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክርቤት ምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመርያ መርሐግብር ላይ የመሐመድ ካሳ ምስክርነት ፣የዶ/ር ዳኛቸው ንግግር እና የዕጩ ተወዳዳሪው ሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት ንግግር (ቢመለከቷቸው ብዙ የሚያተርፉባቸው 3 ቪድዮዎች)

ሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት በያዝነው ዓመት 2013 ዓም በሚደረገው ብሔራዊ እንደራሴዎች ምርጫ የግል ዕጩ ተወዳዳሪ ናቸው።ትናንት መጋቢት 18/2013 ዓም በአዲስ አበባ ካፒታል ሆቴል የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመርያ መርሐግብራቸው ላይ የተደረጉ ሦስት ድንቅ ንግግሮች ቪድዮዎች ከእዚህ በታች ቀርበዋል።

የመሐመድ ካሳ ምስክርነት  

የዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ንግግር 

የሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት ንግግር 


********************************
ማስታወቂያ /Advertisement 
====================
Click the link below to Top-up your friends or family's mobile air time.
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ እንደሚችሉ ያውቃሉ? 
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ - 

No comments:

Post a Comment

አስተያየትዎን እዚህ ላይ ይስጡ