ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, March 28, 2021

በሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት ለኢትዮጵያ እንደራሴዎች ምክርቤት ምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመርያ መርሐግብር ላይ የመሐመድ ካሳ ምስክርነት ፣የዶ/ር ዳኛቸው ንግግር እና የዕጩ ተወዳዳሪው ሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት ንግግር (ቢመለከቷቸው ብዙ የሚያተርፉባቸው 3 ቪድዮዎች)

ሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት በያዝነው ዓመት 2013 ዓም በሚደረገው ብሔራዊ እንደራሴዎች ምርጫ የግል ዕጩ ተወዳዳሪ ናቸው።ትናንት መጋቢት 18/2013 ዓም በአዲስ አበባ ካፒታል ሆቴል የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመርያ መርሐግብራቸው ላይ የተደረጉ ሦስት ድንቅ ንግግሮች ቪድዮዎች ከእዚህ በታች ቀርበዋል።

የመሐመድ ካሳ ምስክርነት  

የዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ንግግር 

የሙ/ጥ/ዲ/ ዳንኤል ክብረት ንግግር 


********************************
ማስታወቂያ /Advertisement 
====================
Click the link below to Top-up your friends or family's mobile air time.
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ እንደሚችሉ ያውቃሉ? 
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ - 

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...