Monday, March 15, 2021

በ1952 ዓም ኢትዮጵያዊቷ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ብዙአየሁ አጎናፍር ''በጭፍን ጥላቻ (Prejudice)'' ላይ ከህንድ፣እንግሊዝ፣አሜሪካ እና ኖርዌይ ተማሪዎች ጋር በአሜሪካ ያደረገችው ድንቅ ውይይት።(ቪድዮ)1959 High School Students from Ethiopia,Norway,UK,India and USA discussion on Prejudice.

ውይይቱ - 
- በወቅቱ የነበረውን የዓለምንም ሆነ የኢትዮጵያዊ ትውልድ ስሜት  ያሳያል፣
- በወቅቱ የነበረው የሁለተኛ ደረጃ  ኢትዮጵያዊ ተማሪ ብስለት እና ችሎታ ያሳያል።
- የኢትዮጵያን የወቅቱ የትምህርት ደረጃ ያሳያል።
********************************
ማስታወቂያ /Advertisement 
====================
Click the link below to Top-up your friends or family's mobile air time.
በአንድ ደቂቃ ውስጥ በሀገር ቤት የሚኖር የቤተሰብ ወይንም የወዳጅዎን ስልክ ሂሳብ ሊሞሉ እንደሚችሉ ያውቃሉ? 
አገልግሎቱን ለማግኘት ከስር ሊንኩን ይጫኑ - 

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...