Sunday, December 1, 2019

ሰበር ዜና - የብልፅግና ፓርቲን የተቀላቀሉ ድርጅቶች የስምምነት የፊርማ ስነ-ስርዓት ዛሬ ዕሁድ ህዳር 21/2012 ዓም በአዲስ አበባ ሲደረግ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ያደረጉት አስደናቂ ንግግር ይመልከቱ።

እኛን ብቻ መተቸት በቂ አይደለም።አማራጭ ሃሳብ ማምጣት ያስፈልጋል።  ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ ዛሬ የተናገሩት።
ሙሉውን ንግግር  ይመለክቱ።



ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...