Thursday, December 12, 2019

ኢትዮጵያን በተመለከተ በኦስሎ፣ኖርዌይ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የተከፈተውን ዓውደ ርዕይ (ኤግዚብሽን) በቪድዮ ይጎብኙ።




ኢትዮጵያን በተመለከተ በኦስሎ፣ኖርዌይ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የተከፈተውን የኖቤል ዓውደ ርዕይ (ኤግዚብሽን) በቪድዮ ይጎብኙ።
ትናንት ታህሳስ 1/2012 ዓም በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዓቢይ አህመድ በኦስሎ ኖርዌይ የተከፈተው Cross Roads Ethiopia a country in transition የተሰኘውን የኖቤል ኤግዚቢሽን ይጎብኙ። 

ቪድዮውን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ ዩቱብ ሊንክ ይክፈቱኝ 

 https://www.youtube.com/watch?v=NGjYDcgSjp0&feature=youtu.be

On December 12/2019 Nobel Peace Center Cross Roads Ethiopia a country in transition Exhibition was officially opened by Ethiopian Prime Minster Abiy Ahmed in Oslo.Here is Nobel Peace Center Exhibition live visit by Gudayachn editor Getachew Bekele
To watch the video Click here 

ጉዳያችን (https://www.youtube.com/watch?v=NGjYDcgSjp0&feature=youtu.be)
ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...