ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, December 12, 2019

ኢትዮጵያን በተመለከተ በኦስሎ፣ኖርዌይ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የተከፈተውን ዓውደ ርዕይ (ኤግዚብሽን) በቪድዮ ይጎብኙ።




ኢትዮጵያን በተመለከተ በኦስሎ፣ኖርዌይ በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የተከፈተውን የኖቤል ዓውደ ርዕይ (ኤግዚብሽን) በቪድዮ ይጎብኙ።
ትናንት ታህሳስ 1/2012 ዓም በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዓቢይ አህመድ በኦስሎ ኖርዌይ የተከፈተው Cross Roads Ethiopia a country in transition የተሰኘውን የኖቤል ኤግዚቢሽን ይጎብኙ። 

ቪድዮውን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ ዩቱብ ሊንክ ይክፈቱኝ 

 https://www.youtube.com/watch?v=NGjYDcgSjp0&feature=youtu.be

On December 12/2019 Nobel Peace Center Cross Roads Ethiopia a country in transition Exhibition was officially opened by Ethiopian Prime Minster Abiy Ahmed in Oslo.Here is Nobel Peace Center Exhibition live visit by Gudayachn editor Getachew Bekele
To watch the video Click here 

ጉዳያችን (https://www.youtube.com/watch?v=NGjYDcgSjp0&feature=youtu.be)
ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...