ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, December 19, 2019

የምስራች! ኢትዮጵያ የመጀመርያዋን ሳተላይት ወደ ጠፈር አምጥቃለች። Ethiopia’s first remote sensing satellite, ETRSS-1, launched to space this morning at 03:21 GMT December 20/2019.(ቪድዮ ይመልከቱ)


ጉዳያችን /Gudayachn

ታህሳስ 10/2012 ዓም (ዴሰምበር 20/2019 ዓም)

የምስራች! ኢትዮጵያ የመጀመርያዋን ሳተላይት ወደ ጠፈር  አምጥቃለች። 
Ethiopia’s first remote sensing satellite, ETRSS-1, launched to space this morning at 03:21 GMT December 20/2019.

According to African News this morning the 70 kg multi-spectral civil Earth observation will provide data for Ethiopia’s authorities and research institutions to monitor the environment and study weather patterns for better agricultural planning, early warning for drought, mining activities and forestry management.

ሳተላይቷ -
- በምድር ላይ ያለ 13 ሜትር ርዝመት ያለውን ነገር ሳይቀር ከጠፈር ላይ ለይታ መረጃ ትልካለች
- የምልከታዋ ፍጥነት መሬት በራሷ ዛብያ ላይ ከምትዞርበት በፈጠነ መልክ መረጃ ትልካለች 
- በአራት ቀናት መላዋ ኢትዮጵያ ያለውን መረጃ መሰብሰብ ትችላለች።
- በሃምሳ አምስት ቀናት መላው ዓለም ያለውን መረጃ የመሰብሰብ አቅም አላት፣
- ኪሎዋ 70 ኪሎ ነው።
- ከምድር 700 ኪሜትር ከፍታ ላይ ትገኛለች።
- በማዕድን፣የአየር ንብረት፣በደን ሽፋን፣ ብዙ አልተወራም እንጂ ለፀጥታ ጉዳይ ሁሉ ጥቅሟ ብዙ ነው።
- የመቆጣጠር ሥራው ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን በእንጦጦ ተራራ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ህዋ ምርምር ጣብያ ይከናወናል።
- በቀጣይ አስር ዓመት ኢትዮጵያ እስከ አስር የሚደርሱ ሳተላይት ወደ ጠፈር ለመላክ እቅድ እንዳላት አንድ ከፍተኛ የኢኖቨሽን እና ሳይንስ ባለስልጣን አስታውቀዋል።

ቪድዮ ይመልከቱ 


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments: