Friday, October 11, 2019

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት ማግኘታቸው ለአፍሪካ ያለውን አንደምታ ዋናው የደቡብ አፍሪቃው ብሮድካስት ቴሌቭዥን በሚገባ ተንትኖታል (ቪድዮ)

በቅድምያ ጉዳያችን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ከመላው ዓለም የኖቤል ሰላም  የ2019 ዓም እኤአ አሸናፊ በመሆናቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ለመላው ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያው ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ አለን! ለማለት ትወዳለች።

Source = SABC (South African Broadcasting Corporation)


ጉዳያችን GUDAYACHN
 www.gudayachn.com

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...