ጉዳያችን / Gudayachn
አፍሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት እጅግ መደሰት አለባት።አፍሪካ ስትፈልገው የነበረው መሪ ነው።ኢትዮጵያውያን ምንም ዓይነት ፖለቲካ ተከተሉ፣ ከየትኛውም ጎሳ መጡ በእዚህ ሽልማት መደሰት አለባቸው።ይህ የኢትዮጵያ ብቻ ሽልማት አይደለም።ይህ ለአፍሪካም የተሰጠ ነው።የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማቱ የኢትዮጵያን ስዕል በመላው ዓለም ቀይሮታል። የደቡብ አፍሪካ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን
Africa should be proud. This is the leader that we Africans are looking for.
Source =SABC
ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com
አፍሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት እጅግ መደሰት አለባት።አፍሪካ ስትፈልገው የነበረው መሪ ነው።ኢትዮጵያውያን ምንም ዓይነት ፖለቲካ ተከተሉ፣ ከየትኛውም ጎሳ መጡ በእዚህ ሽልማት መደሰት አለባቸው።ይህ የኢትዮጵያ ብቻ ሽልማት አይደለም።ይህ ለአፍሪካም የተሰጠ ነው።የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማቱ የኢትዮጵያን ስዕል በመላው ዓለም ቀይሮታል። የደቡብ አፍሪካ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን
Africa should be proud. This is the leader that we Africans are looking for.
Source =SABC
ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com
No comments:
Post a Comment