Friday, October 18, 2019

የጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማቱ የኢትዮጵያን ስዕል በመላው ዓለም ቀይሮታል። አፍሪካ ስትፈልገው የነበረው መሪ ይህ ነው።የደቡብ አፍሪካ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን Africa should celebrate Abiy Ahmed for winning the Nobel Peace Prize:

ጉዳያችን / Gudayachn
አፍሪካ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ የኖቤል ሽልማት  እጅግ መደሰት አለባት።አፍሪካ ስትፈልገው የነበረው መሪ ነው።ኢትዮጵያውያን ምንም ዓይነት ፖለቲካ ተከተሉ፣ ከየትኛውም ጎሳ መጡ በእዚህ ሽልማት መደሰት አለባቸው።ይህ የኢትዮጵያ ብቻ ሽልማት አይደለም።ይህ ለአፍሪካም የተሰጠ ነው።የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኖቤል ሽልማቱ የኢትዮጵያን ስዕል በመላው ዓለም ቀይሮታል። የደቡብ አፍሪካ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን 
Africa should be proud. This is the leader that we Africans are looking for.
Source =SABC


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...