Monday, October 22, 2018

የኢትዮጵያ ትረስት ፈንድ በይፋ ስራውን ጀመረ! (የሁለት ደቂቃ ማስታወቂያ) Ethiopian Diaspora Trust Fund (EDTF) officially Launches! (2 minutes video adv.)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዓብይ አህመድ በክረምቱ የምክር ቤት ዓመታዊ ሪፖርት እና የ20111 ዓም በጀት ዕቅድ ሲያቀርቡ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በቀን አንድ ዶላር በሀገር ቤት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የልማት ፕሮጀክቶች እንዲሰጡ በጠየቁት መሰረት ዓለም አቀፍ የፈንዱ አስተባባሪዎች ተሹመው ኮሚቴው በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑ ይታወቃል።ዛሬ ሰኞ፣ጥቅምት 12፣2012 ዓም የትረስት ፈንዱ በኦፊሴል ስራውን መጀመሩ ለማወቅ ተችሏል።የትረስት ፈንዱ ድረ ገፅ https://www.ethiopiatrustfund.org/ ሲሆን ይህንን ገፅ በመክፈት በቀጥታ መርዳት ይቻላል።የትረስት ፈንዱ የመጀመርያ ማስታወቂያ ቪድዮ ከስር ይመልከቱ።


ጉዳያችን GUDAYACHN
www.gudayachn.com

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...