ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Saturday, November 5, 2016

የሕግ ምሁሩ የጎንደር ሕብረት ለኢትዮጵያ አንድነት የቦርድ አባል ፕሮፌሰር ዓለም አንተ ገብረ ስላሴ አማራ፣ኦሮሞ እያሉ ከመደራጀት በመልክዓምድር መደራጀት ለኢትዮጵያ እንዴት እንደሚበጅ በምክንያት ያስረዳሉ።ያዳምጧቸው።

ማሳሰቢያ
======= 
ከጉዳያችን ውጭ የሚመጡ ነገር ግን በጉዳያችን በኩል የሚተላለፉ መልዕክቶች፣ዜናዎች እና ሃሳቦች  የጉዳያችንን ሃሳብ የግድ ያንፀባርቃሉ ማለት አይደለም።ሆኖም ግን የሚነሱ ሃሳቦች ለሕዝብ መድረስ እና ሕዝብ እንዲወያይበት ማድረግ ተገቢ ነው ከሚል እሳቤ መሆኑ መታወቅ አለበት። ሃሳቦችን በቶሎ ወደ ፊት እያመጡ እየተቋጩ ካልመጡ እየተመላለሱ የሕዝብን ሃሳብ ይበትናሉ።ተወደዱም ተጠሉም ሃሳቦቹ ሕዝብ መሃል የምንገዋለሉ ሃሳቦች ናቸው።መልክ አስይዞ ቅርፅ መስጠት እና ወደ በጎው መንገድ መምራት የመገናኛ ብዙሃን እና የምሁራን ሚና መሆን ነበረበት።

ምንጭ= ሕብር ራድዮ 




ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...