Saturday, November 5, 2016

የሕግ ምሁሩ የጎንደር ሕብረት ለኢትዮጵያ አንድነት የቦርድ አባል ፕሮፌሰር ዓለም አንተ ገብረ ስላሴ አማራ፣ኦሮሞ እያሉ ከመደራጀት በመልክዓምድር መደራጀት ለኢትዮጵያ እንዴት እንደሚበጅ በምክንያት ያስረዳሉ።ያዳምጧቸው።

ማሳሰቢያ
======= 
ከጉዳያችን ውጭ የሚመጡ ነገር ግን በጉዳያችን በኩል የሚተላለፉ መልዕክቶች፣ዜናዎች እና ሃሳቦች  የጉዳያችንን ሃሳብ የግድ ያንፀባርቃሉ ማለት አይደለም።ሆኖም ግን የሚነሱ ሃሳቦች ለሕዝብ መድረስ እና ሕዝብ እንዲወያይበት ማድረግ ተገቢ ነው ከሚል እሳቤ መሆኑ መታወቅ አለበት። ሃሳቦችን በቶሎ ወደ ፊት እያመጡ እየተቋጩ ካልመጡ እየተመላለሱ የሕዝብን ሃሳብ ይበትናሉ።ተወደዱም ተጠሉም ሃሳቦቹ ሕዝብ መሃል የምንገዋለሉ ሃሳቦች ናቸው።መልክ አስይዞ ቅርፅ መስጠት እና ወደ በጎው መንገድ መምራት የመገናኛ ብዙሃን እና የምሁራን ሚና መሆን ነበረበት።

ምንጭ= ሕብር ራድዮ 




ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...