Saturday, November 5, 2016

የሕግ ምሁሩ የጎንደር ሕብረት ለኢትዮጵያ አንድነት የቦርድ አባል ፕሮፌሰር ዓለም አንተ ገብረ ስላሴ አማራ፣ኦሮሞ እያሉ ከመደራጀት በመልክዓምድር መደራጀት ለኢትዮጵያ እንዴት እንደሚበጅ በምክንያት ያስረዳሉ።ያዳምጧቸው።

ማሳሰቢያ
======= 
ከጉዳያችን ውጭ የሚመጡ ነገር ግን በጉዳያችን በኩል የሚተላለፉ መልዕክቶች፣ዜናዎች እና ሃሳቦች  የጉዳያችንን ሃሳብ የግድ ያንፀባርቃሉ ማለት አይደለም።ሆኖም ግን የሚነሱ ሃሳቦች ለሕዝብ መድረስ እና ሕዝብ እንዲወያይበት ማድረግ ተገቢ ነው ከሚል እሳቤ መሆኑ መታወቅ አለበት። ሃሳቦችን በቶሎ ወደ ፊት እያመጡ እየተቋጩ ካልመጡ እየተመላለሱ የሕዝብን ሃሳብ ይበትናሉ።ተወደዱም ተጠሉም ሃሳቦቹ ሕዝብ መሃል የምንገዋለሉ ሃሳቦች ናቸው።መልክ አስይዞ ቅርፅ መስጠት እና ወደ በጎው መንገድ መምራት የመገናኛ ብዙሃን እና የምሁራን ሚና መሆን ነበረበት።

ምንጭ= ሕብር ራድዮ 




ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...