ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, November 1, 2016

Breaking News Ethiopia - Less than ten hours since PM introduces a new cabinet, there is heavy bomb blast in two places. ሰበር ዜና -ዛሬ ምሽት ባሕርዳር ላይ ሁለት ቦታ ቦንብ ፈንድቷል


(የአማርኛ ፅሁፍ ከስር ያንብቡ) 
It is just hours passed since Prime minister Hailemariam Dessalegn introduced his new cabinet to  parliament, two heavy bombs were blast in the second big city of Ethiopia, Bahirdar.

Ze-Habesha web-site quoting Muluqen Tesfaw, the writer of Amharic book called  ´´YE TIFAT ZEMEN´´ (an investigative journalism work on Amhara massacre for the last 25 years), disclosed the bomb attack was done after the government has failed to release the residents of the city from prison.The residents were sent to prison due to their participation of the recent home strike which could cease all business activities of the city.

According to the news, the warning was sent to concerned government bodies from the young group, demanding to release the prisoners with out any condition in 5 consecutive days. 

The two targeted places attacked by the bombs are: ´Kebele´ 03 residence place of high government officials and the municipal office of Bahrdar city. Even though attacked places were found in different part of the city, both bombs were blast at the same time. The number of casualties is not yet known. But the news confirm as Ambulances are still going and back from Hospitals and local health centres. 

(ከእዚህ በታች ያለው ፅሁፍ ከዘ-ሐበሻ ገፅ ላይ የተወሰደ ነው) 


ሰበር ዜና- የአማራ ወጣቶች በባሕር ዳር እርምጃ ወሰዱ፤

የዕለቱ ዜናዎች | Posted by: Zehabesha
  

ሙሉቀን ተስፋው

የህዝብን ጥያቄ ወደ ጎን በማሸሽ መልስ የማይሰጠው ወያኔና ብአዴን ትምህርት የሚወስዱበት እርምጃ በባህር ዳር ወጣቶች ተወሰደባቸው። ከቀናቶች በፊት የተለያዩ የማህበር ክፍሎችና ነጋዴዎች ከእስር እንዲለቀቁ የጠየቁት ወጣቶች ለ5 ቀን የሰጡት ማስጠንቀቂያ ምላሽ ባለማግኘቱ እርምጃ መወሰዳቸውን አስታወቁ። እርምጃውም ቀበሌ 03 በሚገኘው የባለስልጣኖች መኖሪያ ኪቢአድ ግቢ እና የባህር ዳር መዘጋጃ ቤት( ከተማ አተዳደር)በተመሳሳይ ሰአት ከምሽቱ 2 ሰዓት የቦንብ ፍንዳታ ተፈጽሟል። ይሄንን ተከትሎ አካባቢው ላይ ከፍተኛ የሆነ ውጥረት ከመንገሱም በላይ አምቡላንሶች ሲሯሯጡ ይታያል።

አሁንም ወጣቶቹ ይናገራሉ የታሰሩ ወንድሞቻችንና ነጋዴዎች እስካልተፈቱ ድረስ ይሄ ጥቃት በሰፊው እና በተጠናከረ ሁኔታ እንደሚካሄድ አስጠንቅቀዋል። ከዚህ በዃላ ሊደረግ የሚገባውን እርምጃና ማስጠንቀቂያ ከቀናቶች በዃላ ያስታውቃሉ።

ምንጭ =  ዘሀበሻ ድረ-ገፅ 

 http://www.zehabesha.com/amharic/archives/68307

ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

ሐያ ገዳማት የሚገኙበት በግሪክ የሚገኘው የአቶስ ተራራ ገዳማውያን አኗኗር (ቪድዮ)

ገዳሙ ከሰርብያ፣ሮማንያ፣ቡልጋርያና ሩስያ የመጡ ዓለምን የናቁ መነኮሳት ገድመውበታል።