Thursday, April 3, 2014

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ ቅዱሳን Ethiopian Orthodox Mezmur in Afan Oromo - Waqayo Qulqulu - Mahibere Kidusan

ማኅበረ ቅዱሳን ኦርቶዶክሳዊ መዝሙሮችን በሀገራችን ልዩ ልዩ ቋንቋዎች በሲዲ እያዘጋጀ እንደሚያሰራጭ ይታወቃል።ለምሳሌ በኦሮምኛ፣በትግርኛ እና በሌሎች የሃገራችን ቋንቋዎች የመዝሙር ልዑኩ በሄዱበት የአገልግሎት ቦታዎች ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ መዝሙር ያቀርባሉ።ይህ በማኅበሩ መዘምራን ከተዘጋጀው እና በሲዲ ከታተመው የኦሮምኛ መዝሙራት ውስጥ አንዱ ነው።

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ  ቅዱሳን







No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...