Pages

Pages

Thursday, April 3, 2014

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ ቅዱሳን Ethiopian Orthodox Mezmur in Afan Oromo - Waqayo Qulqulu - Mahibere Kidusan

ማኅበረ ቅዱሳን ኦርቶዶክሳዊ መዝሙሮችን በሀገራችን ልዩ ልዩ ቋንቋዎች በሲዲ እያዘጋጀ እንደሚያሰራጭ ይታወቃል።ለምሳሌ በኦሮምኛ፣በትግርኛ እና በሌሎች የሃገራችን ቋንቋዎች የመዝሙር ልዑኩ በሄዱበት የአገልግሎት ቦታዎች ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ መዝሙር ያቀርባሉ።ይህ በማኅበሩ መዘምራን ከተዘጋጀው እና በሲዲ ከታተመው የኦሮምኛ መዝሙራት ውስጥ አንዱ ነው።

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ  ቅዱሳን







No comments:

Post a Comment

አስተያየትዎን እዚህ ላይ ይስጡ