Thursday, April 3, 2014

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ ቅዱሳን Ethiopian Orthodox Mezmur in Afan Oromo - Waqayo Qulqulu - Mahibere Kidusan

ማኅበረ ቅዱሳን ኦርቶዶክሳዊ መዝሙሮችን በሀገራችን ልዩ ልዩ ቋንቋዎች በሲዲ እያዘጋጀ እንደሚያሰራጭ ይታወቃል።ለምሳሌ በኦሮምኛ፣በትግርኛ እና በሌሎች የሃገራችን ቋንቋዎች የመዝሙር ልዑኩ በሄዱበት የአገልግሎት ቦታዎች ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ መዝሙር ያቀርባሉ።ይህ በማኅበሩ መዘምራን ከተዘጋጀው እና በሲዲ ከታተመው የኦሮምኛ መዝሙራት ውስጥ አንዱ ነው።

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ  ቅዱሳን







No comments:

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የሰሞኑ ከራሞት ልዩ ሪፖርታዥ

የ2018 ዓም የጥምቀት በዓል አከባባር በአቴንስ ኪዳነምሕረት  በእዚህ ጽሑፍ ስር የሚከተሉትን ንዑስ ርዕሶች ያገኛሉ፡  በአሁኑ ጊዜ ቤተክርስቲያኒቱን እና ምእመናንን  የሚያምሷት እነማን ናቸው? እራሱን ''የሲ...