Thursday, April 3, 2014

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ ቅዱሳን Ethiopian Orthodox Mezmur in Afan Oromo - Waqayo Qulqulu - Mahibere Kidusan

ማኅበረ ቅዱሳን ኦርቶዶክሳዊ መዝሙሮችን በሀገራችን ልዩ ልዩ ቋንቋዎች በሲዲ እያዘጋጀ እንደሚያሰራጭ ይታወቃል።ለምሳሌ በኦሮምኛ፣በትግርኛ እና በሌሎች የሃገራችን ቋንቋዎች የመዝሙር ልዑኩ በሄዱበት የአገልግሎት ቦታዎች ሁሉ ኦርቶዶክሳዊ መዝሙር ያቀርባሉ።ይህ በማኅበሩ መዘምራን ከተዘጋጀው እና በሲዲ ከታተመው የኦሮምኛ መዝሙራት ውስጥ አንዱ ነው።

''ዋቃዮ ቁልቁሉ'' በማኅበረ  ቅዱሳን







No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...