Wednesday, April 30, 2014

ለሀገራቸው የተሰዉ በርካታ ጀግና ኢትዮጵያውያንን ያፈራችው አምቦ እያነባች ነው።

ለቪኦኤ የአማርኛው አገልግሎት የአይን እማኞችን እንደገለፁት

- ቁጥሩ ያልታወቀ ሰው ተገድሏል፣

- አንድ ባንክ ተቃጥሏል፣

- ሶስት ህንፃዎች ተቃጥለዋል፣

- ብዙ ቤተሰብ ተበታትኖ ከቤት ወጥቶ ይገኛል።

ኢሳት የአይን እማኞችን ጠቅሶ እንደዘገበው ደግሞ በተማሪዎቹ ላይ እና ህዝቡ ላይ ሲተኩሱ የነበሩት የመንግስት ወታደሮች አልመው የሚተኩሱ ''ስናይፐሮች'' ነበሩ ብሏል።

እጅግ አሳዛኝ ተግባር።ኢህአዲግ በትክክል ሀገር ማስተዳደር አለመቻሉን መግለፅ ያለበት ጊዜ ላይ ነው።ሕይወታቸው ላለፉት ሁሉ እረፍተ ነፍስን ይስጥልን ለቤተሰብ መፅናናንትን። ለሀገራቸው የተሰዉ ጀግና ኢትዮጵያውያንን ያፈራችው አምቦ እያነባች ነው። በኢህአዲግ የሚታዘዙት የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ አሳፋሪ ነው።ኢትዮጵያ ልጆቿ በሰበብ አስባቡ እየረገፉባት ነው።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...