Wednesday, April 30, 2014

ለሀገራቸው የተሰዉ በርካታ ጀግና ኢትዮጵያውያንን ያፈራችው አምቦ እያነባች ነው።

ለቪኦኤ የአማርኛው አገልግሎት የአይን እማኞችን እንደገለፁት

- ቁጥሩ ያልታወቀ ሰው ተገድሏል፣

- አንድ ባንክ ተቃጥሏል፣

- ሶስት ህንፃዎች ተቃጥለዋል፣

- ብዙ ቤተሰብ ተበታትኖ ከቤት ወጥቶ ይገኛል።

ኢሳት የአይን እማኞችን ጠቅሶ እንደዘገበው ደግሞ በተማሪዎቹ ላይ እና ህዝቡ ላይ ሲተኩሱ የነበሩት የመንግስት ወታደሮች አልመው የሚተኩሱ ''ስናይፐሮች'' ነበሩ ብሏል።

እጅግ አሳዛኝ ተግባር።ኢህአዲግ በትክክል ሀገር ማስተዳደር አለመቻሉን መግለፅ ያለበት ጊዜ ላይ ነው።ሕይወታቸው ላለፉት ሁሉ እረፍተ ነፍስን ይስጥልን ለቤተሰብ መፅናናንትን። ለሀገራቸው የተሰዉ ጀግና ኢትዮጵያውያንን ያፈራችው አምቦ እያነባች ነው። በኢህአዲግ የሚታዘዙት የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ አሳፋሪ ነው።ኢትዮጵያ ልጆቿ በሰበብ አስባቡ እየረገፉባት ነው።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጉዳይ ዛሬም ከምንጊዜውም በላይ የቅዱስ ሲኖዶስን የአፈጻጸም ጥብቅ ክትትል ትፈልጋለች።በሺህ የሚቆጠሩ ምእመናን ችግር ላይ ናቸው።

በጥንታውቷ ግሪክ ዋና ከተማ ከአቴንስ ወጣ ብሎ  ከስድስት ሺህ ካሬ በላይ ስፋት ያለው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስም የተገዛው ገዳም ============= ጉዳያችን ልዩ ሪፖርት ============= ኢት...