Wednesday, April 30, 2014

ለሀገራቸው የተሰዉ በርካታ ጀግና ኢትዮጵያውያንን ያፈራችው አምቦ እያነባች ነው።

ለቪኦኤ የአማርኛው አገልግሎት የአይን እማኞችን እንደገለፁት

- ቁጥሩ ያልታወቀ ሰው ተገድሏል፣

- አንድ ባንክ ተቃጥሏል፣

- ሶስት ህንፃዎች ተቃጥለዋል፣

- ብዙ ቤተሰብ ተበታትኖ ከቤት ወጥቶ ይገኛል።

ኢሳት የአይን እማኞችን ጠቅሶ እንደዘገበው ደግሞ በተማሪዎቹ ላይ እና ህዝቡ ላይ ሲተኩሱ የነበሩት የመንግስት ወታደሮች አልመው የሚተኩሱ ''ስናይፐሮች'' ነበሩ ብሏል።

እጅግ አሳዛኝ ተግባር።ኢህአዲግ በትክክል ሀገር ማስተዳደር አለመቻሉን መግለፅ ያለበት ጊዜ ላይ ነው።ሕይወታቸው ላለፉት ሁሉ እረፍተ ነፍስን ይስጥልን ለቤተሰብ መፅናናንትን። ለሀገራቸው የተሰዉ ጀግና ኢትዮጵያውያንን ያፈራችው አምቦ እያነባች ነው። በኢህአዲግ የሚታዘዙት የመገናኛ ብዙሃን ዝምታ አሳፋሪ ነው።ኢትዮጵያ ልጆቿ በሰበብ አስባቡ እየረገፉባት ነው።



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...