Sunday, May 26, 2013

አጥንት የሚሰብር ድርጊት (ቪድዮ)

የሕፃናት አምባ እንዴት ተዘጋ? ጉዳያችን ጡመራ በሚያዝያ ወር 2005 ዓም

(http://gudayachn.blogspot.no/2013/04/blog-post_8.html)ወላጅ አልባ ሕፃናትን በተመለከተ ቀረበ ፅሁፍ ''የሕፃናት አምባ'' በቀድሞ መንግስት እንደተመሰረተበአሁኑ መንግስት ደግሞ መዘጋቱን እና በአሁኑም ጊዜ ሕፃናትን በጉድፈቻነት ወደውጭ ከመላክ ይልቅ በአንድ ላይ የማሳደግ በጎ ስራ መስራት የመቻሉን እውነታ ቸል መባሉን የሚያሳስብ   ነበር።
ሆኖም ግን ፅሁፉ   እንዴት በአሁኑ መንግስት እንደተዘጋ በቂ መረጃ አልያዘም ነበር።የኢሳት ቴሌቭዥን ''ምን አለሽ መቲ?'' ፕሮግራም ላይ የአምባው ሕፃናት እንዴት እንደተባረሩ የሚያሳይ ቃለ መጠይቅ ቀርቧል።ጉዳዩ እጅግ አሳዛኝና አጥንት የሚሰብር ድርጊት ነውአሁንም ስላለፈው ጉዳይ በማዘን መቆጨቱ ምንም ላይፈይድ ይችላል።ይልቁንስ አሁንም በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ አባት እናት የሌላቸው ሕፃናትን እንዴት እንድረስ?መንግስትም ኃላፊነቱን እንዴት ይወጣ? የሚለው ላይ ማተኮር ከዜጎች የሚጠበቅ ግዴታ ነው። 


ኢሳት ''ምን አለሽ መቲ?'' ፕሮግራም

1 comment:

Anonymous said...

please tell the specific name of the government official

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...