Wednesday, May 29, 2013

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በ''ቢቢሲ'' ''ሃርድቶክ'' ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ቀጥታ ስርጭት (ቪድዮ)

  የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ በ''ቢቢሲ''  ''ሃርድቶክ'' ፕሮግራም ከአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ  ቀጥታ ስርጭት (ቪድዮ) 

የአሜሪካው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ባለፈው ሳምንት ግንቦት 18፣2005 ዓም ለአፍሪካ ህብረት 50ኛ የወርቅ 
እዮቤልዩ በዓል ላይ ለመገኘት አዲስ አበባ ተገኝተው ነበር።ታዋቂዋ እና  ድምፀ መረዋዋ የ''ቢቢሲ'' ጋዜጠኛ ዘና በዳዊ ታዲያ ከአዲስ አበባ ዩንቨርሲቲ ዝነኛውን ''ሃርድቶክ'' ፕሮግራም በመምራት በቀጥታ ለመላው አለም እንዲተላለፍ አድርጋለች። ዘና በዳዊ በአያቷ ኢትዮጵያዊት ስትሆን ሱዳን ውስጥ ስታድግ ስለኢትዮጵያ ብዙ ታሪክ እንደተማረች መናገሯ  ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ተዘግቧል።

ቪድዮውን ይመልከቱት።


No comments:

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...