Tuesday, January 22, 2013

በ አስመራ ኤርትራ በ ጥር 14/2005 ዓም የተከሰተው የ ወታደሩ አመፅ በተለያዩ የ አለም የ ቴሌቭዥን ጣብያዎች ሲዘገብ (ቪድዮ)

በ ኤርትራ አስመራ ትናንት ጥር 14/2005 ዓም ከ ሁለትመቶ የማያንሱ ወታደሮች የ ቴሌቭዥን እና ራድዮ ጣቢያውን ተቆጣጥረው የታሰሩ እስረኞች እንዲፈቱ እና የ 1990 ዓም  ህገ መንግስት እንዲከበር ጠይቀዋል። ይህንኑ  ዜና ሮይተር፣ኤ ኤፍ ፒ እና ኤሮ ኒውስን  ጨምሮ በ አጭሩ ዘግበውታል።
 ከምሽቱ 4 ሰዓት አልፎ የተላለፈው የ ኤርትራየ እንግሊዝኛው የ ቴሌቭዥን ፕሮግራም ምንም ነገር እንዳልሆነ ቀጥታ ሌሎች ዜናዎችን  ማስተላለፉ እና አለም ስለሚያወራው ጉዳይ ምንም አለማውራቱ አስገራሚ ትዕይንት ነበር። 
ጉዳዩ ግን ተለያዩ የ ዜና ዘገባዎች እንዲህ ቀርቧል።

1/ ኤሮ  ኒውስ 

 
 
 
 

2/ አልጀዝራ 
 
3/ ቴክ ኔትዎርክ ኒውስ 
 
 
 

1 comment:

Anonymous said...

I AM JUST WACHING THE NEWS. THIS IS DICTATORS THE LAST AND MOST STAGE i.e Coupd'eta!

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...