ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, January 22, 2013

በ አስመራ ኤርትራ በ ጥር 14/2005 ዓም የተከሰተው የ ወታደሩ አመፅ በተለያዩ የ አለም የ ቴሌቭዥን ጣብያዎች ሲዘገብ (ቪድዮ)

በ ኤርትራ አስመራ ትናንት ጥር 14/2005 ዓም ከ ሁለትመቶ የማያንሱ ወታደሮች የ ቴሌቭዥን እና ራድዮ ጣቢያውን ተቆጣጥረው የታሰሩ እስረኞች እንዲፈቱ እና የ 1990 ዓም  ህገ መንግስት እንዲከበር ጠይቀዋል። ይህንኑ  ዜና ሮይተር፣ኤ ኤፍ ፒ እና ኤሮ ኒውስን  ጨምሮ በ አጭሩ ዘግበውታል።
 ከምሽቱ 4 ሰዓት አልፎ የተላለፈው የ ኤርትራየ እንግሊዝኛው የ ቴሌቭዥን ፕሮግራም ምንም ነገር እንዳልሆነ ቀጥታ ሌሎች ዜናዎችን  ማስተላለፉ እና አለም ስለሚያወራው ጉዳይ ምንም አለማውራቱ አስገራሚ ትዕይንት ነበር። 
ጉዳዩ ግን ተለያዩ የ ዜና ዘገባዎች እንዲህ ቀርቧል።

1/ ኤሮ  ኒውስ 

 
 
 
 

2/ አልጀዝራ 
 
3/ ቴክ ኔትዎርክ ኒውስ 
 
 
 

1 comment:

Anonymous said...

I AM JUST WACHING THE NEWS. THIS IS DICTATORS THE LAST AND MOST STAGE i.e Coupd'eta!

ወቅታዊ የዓለም ሁኔታ እንድንነታረክ ዕድል የሚሰጥ አይደለም።ብንነቃ መልካም ነው።

========== ጉዳያችን ወቅታዊ ========== የዓለም ታሪክ እንደሚያስተምረን ዓለም በወሳኝ የእጥፋት(turning point) ታሪኮች ውስጥ አልፋለች። እነኝህ የእጥፋት ጊዜዎች የዋዛና የፈዛዛ ጊዜ አይደሉም።መላው ዓለ...