Tuesday, January 22, 2013

በ አስመራ ኤርትራ በ ጥር 14/2005 ዓም የተከሰተው የ ወታደሩ አመፅ በተለያዩ የ አለም የ ቴሌቭዥን ጣብያዎች ሲዘገብ (ቪድዮ)

በ ኤርትራ አስመራ ትናንት ጥር 14/2005 ዓም ከ ሁለትመቶ የማያንሱ ወታደሮች የ ቴሌቭዥን እና ራድዮ ጣቢያውን ተቆጣጥረው የታሰሩ እስረኞች እንዲፈቱ እና የ 1990 ዓም  ህገ መንግስት እንዲከበር ጠይቀዋል። ይህንኑ  ዜና ሮይተር፣ኤ ኤፍ ፒ እና ኤሮ ኒውስን  ጨምሮ በ አጭሩ ዘግበውታል።
 ከምሽቱ 4 ሰዓት አልፎ የተላለፈው የ ኤርትራየ እንግሊዝኛው የ ቴሌቭዥን ፕሮግራም ምንም ነገር እንዳልሆነ ቀጥታ ሌሎች ዜናዎችን  ማስተላለፉ እና አለም ስለሚያወራው ጉዳይ ምንም አለማውራቱ አስገራሚ ትዕይንት ነበር። 
ጉዳዩ ግን ተለያዩ የ ዜና ዘገባዎች እንዲህ ቀርቧል።

1/ ኤሮ  ኒውስ 

 
 
 
 

2/ አልጀዝራ 
 
3/ ቴክ ኔትዎርክ ኒውስ 
 
 
 

1 comment:

Anonymous said...

I AM JUST WACHING THE NEWS. THIS IS DICTATORS THE LAST AND MOST STAGE i.e Coupd'eta!

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...