ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Sunday, December 9, 2012

መጠይቅ

''ከ ወቅቱ የ ኢትዮዽያ ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ሁኔታ አንጻር የሃገራችን መሰረታዊ ችግር የሚመነጨው ከየት ነው ብለው ያስባሉ?''

 
  •    የ የኢህአዲግ የ ፖሊሲ መሰረት የሆነው ብሔርን እና ቋንቋን መሰረት ያደረገ አስተዳደራዊ ዘይቤ?
  •   የ የኢህአዲግ ህገ መንግስቱን አለማክበር?
  •  
  •  ከ ኢትዮዽያ ስትራቴጃዊ አቀማመጥ የተነሳ ሃገራችንን ለማዳከም ያለመ የ ውጭ ሴራ?
  •  
  • ከቀደመው የ ሃገራችን ታሪክ?
 
 
ከ ብሎጉ ገፅ በ ግራ ጎን በኩል የተቀመጠውን መጠይቅ ከ ስር ከተሰጡት ምርጫዎች በ አንዱ ወይንም ከእዚያ በላይ ምክንያት ናቸው ካሏቸው ውስጥ  በመምረጥ ሃሳብዎን ይግለፁ።
ከ ምስጋና ጋር።
 

1 comment:

Anonymous said...

Betam tru hasab new. balew kedada hulu ye hzbun hasab mases tegebi na sayinsawi new. chigru meteyik yememulat bahil yelenim any way tru mukera berta.

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...