Sunday, December 9, 2012

መጠይቅ

''ከ ወቅቱ የ ኢትዮዽያ ፖለቲካዊ፣ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ሁኔታ አንጻር የሃገራችን መሰረታዊ ችግር የሚመነጨው ከየት ነው ብለው ያስባሉ?''

 
  •    የ የኢህአዲግ የ ፖሊሲ መሰረት የሆነው ብሔርን እና ቋንቋን መሰረት ያደረገ አስተዳደራዊ ዘይቤ?
  •   የ የኢህአዲግ ህገ መንግስቱን አለማክበር?
  •  
  •  ከ ኢትዮዽያ ስትራቴጃዊ አቀማመጥ የተነሳ ሃገራችንን ለማዳከም ያለመ የ ውጭ ሴራ?
  •  
  • ከቀደመው የ ሃገራችን ታሪክ?
 
 
ከ ብሎጉ ገፅ በ ግራ ጎን በኩል የተቀመጠውን መጠይቅ ከ ስር ከተሰጡት ምርጫዎች በ አንዱ ወይንም ከእዚያ በላይ ምክንያት ናቸው ካሏቸው ውስጥ  በመምረጥ ሃሳብዎን ይግለፁ።
ከ ምስጋና ጋር።
 

1 comment:

Anonymous said...

Betam tru hasab new. balew kedada hulu ye hzbun hasab mases tegebi na sayinsawi new. chigru meteyik yememulat bahil yelenim any way tru mukera berta.

የክፍለዘመናችን የኢትዮጵያ የስልጣኔ ማማ መለኪያ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ጉባዔ ነገ በአዲስ አበባ ይከፈታል። ህልውናችን፣መጪው ስልጣኔያችን፣ሰላማችን እና ዕድገታችን በእዚህ ጉባዔ ውጤትና ሒደት ይወሰናል።

Foto : Fana digital  የቻልን በሀሳብ እና በጸሎት፣ ያልገባን እና የተምታታብን ደግሞ እኪገባን በዝምታ በመቆየት ኢትዮጵያን እናግዛት። ========= ጉዳያችን ልዩ ========= ኢትዮጵያ ሐምሌ 8፣2018 ዓም...