- ከሃሰተኛ ዩቱበር ተንታኞች እራስን ለመጠበቅ ከምንጩ አድምጦ በተሰጠን አዕምሮ ተጠቅመን ማገናዘብ፣ ጤናማ አስተሳሰብ ነው።
- የዛሬውን የንግግራቸው እና የትናንቱን የጽሑፍ መልዕክት፣ ሁለቱንም በቪድዮ እና ኦድዮ ከስር ያገኛሉ።
የትናንቱ የጽሑፍ መልዕክት በንባብ
የቪድዮ ምንጭ = ፋና ብሮድካስት
ጉዳያችን - በጉዳያችን ሚድያ፣ኮምኒኬሽን እና ምክር አገልግሎት የሚዘጋጅ ሲሆን ከ2003 ዓም ጀምሮ በድረ-ገፅ ላይ የነበረ በአሁኑ ጊዜ ከአንድ ሚልዮን በላይ ጎብኚዎች ያሉት ገፅ ነው። Gudayachn is prepared by Gudayachn Multimedia, Communication and Consultant Organization. It has been online since 2011. Currently, Gudayachn is being visited by over One-million readers from all over the world.
አክሱም ጽዮን በክርስትና ታሪክ ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል ያላየችውን የድፍረት ስራ በቅዱስ ሲኖዶስ በተወገዙት የትግራይ አባቶች እያየች ነው። የእነርሱን አካሄድ እየተመለከተ ዝም ብሎ የሚገለገለው የትግራይ ምዕመን፣ የእዚ...
No comments:
Post a Comment