ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Thursday, December 8, 2022

ክቡር ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ ትናንት በጽሑፍ ዛሬ ደግሞ በቀጥታ ንግግር ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ፍጹም ኢትዮጵያዊ እና ታሪካዊ መልዕክት የያዘ ነው።በአጽንኦት ማዳመጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ፋንታ ነው።


  •  ከሃሰተኛ ዩቱበር ተንታኞች እራስን ለመጠበቅ ከምንጩ አድምጦ በተሰጠን አዕምሮ ተጠቅመን ማገናዘብ፣ ጤናማ አስተሳሰብ ነው።
  • የዛሬውን የንግግራቸው እና የትናንቱን የጽሑፍ መልዕክት፣ ሁለቱንም በቪድዮ እና ኦድዮ ከስር ያገኛሉ።



የትናንቱ የጽሑፍ መልዕክት በንባብ

የቪድዮ ምንጭ = ፋና ብሮድካስት

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...