Wednesday, December 14, 2022

ከኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን አዋልድ መጻሕፍት ውስጥ ተአምረ ማርያምን የሚያንቋሽሽ ንግግርን ጨምሮ ቤተክርስቲያኒቱ የማታመልከውን ታመልካለች እያሉ በአደባባይ ቤተክርስቲያኒቱን የዘለፉ ሁሉ በሕግ የሚጠየቁበት አግባብ መኖሩን ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ማብራርያ ሰጥተዋል።(ሙሉ ቪድዮውን ይመልከቱ)




No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...