Wednesday, December 14, 2022

ከኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን አዋልድ መጻሕፍት ውስጥ ተአምረ ማርያምን የሚያንቋሽሽ ንግግርን ጨምሮ ቤተክርስቲያኒቱ የማታመልከውን ታመልካለች እያሉ በአደባባይ ቤተክርስቲያኒቱን የዘለፉ ሁሉ በሕግ የሚጠየቁበት አግባብ መኖሩን ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ማብራርያ ሰጥተዋል።(ሙሉ ቪድዮውን ይመልከቱ)




No comments:

በግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ጉዳይ ዛሬም ከምንጊዜውም በላይ የቅዱስ ሲኖዶስን የአፈጻጸም ጥብቅ ክትትል ትፈልጋለች።በሺህ የሚቆጠሩ ምእመናን ችግር ላይ ናቸው።

በጥንታውቷ ግሪክ ዋና ከተማ ከአቴንስ ወጣ ብሎ  ከስድስት ሺህ ካሬ በላይ ስፋት ያለው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ስም የተገዛው ገዳም ============= ጉዳያችን ልዩ ሪፖርት ============= ኢት...