ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, December 14, 2022

ከኢትዮጵያ ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን አዋልድ መጻሕፍት ውስጥ ተአምረ ማርያምን የሚያንቋሽሽ ንግግርን ጨምሮ ቤተክርስቲያኒቱ የማታመልከውን ታመልካለች እያሉ በአደባባይ ቤተክርስቲያኒቱን የዘለፉ ሁሉ በሕግ የሚጠየቁበት አግባብ መኖሩን ከፍተኛ የሕግ ባለሙያዎች ማብራርያ ሰጥተዋል።(ሙሉ ቪድዮውን ይመልከቱ)




No comments:

''አክቲቪዝም ከጆርናሊዝም'' የደባለቀባቸው ዩቱበሮች በአማራ ክልል የሚፈሰው የመከላከያ እና የአማራ ክልል ህዝብ ደም አልታያቸው ብሏል። በኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ሊባሉ ይገባል።

የሰው ደም እየፈሰሰ መከላከያና የአማራ ክልል ታጣቂ ኃይል አይነጋገር የሚሉት በውጪ ሀገር ሶፋ ላይ የተቀመጡት መሆናቸውን ልብ ይሏል። የሰላም ንግግሮችን ለማጣጣል የሚሞክሩትን አጥብቀን መቃወም ኢትዮጵያዊ የውዴታ ግዴታችን ...