ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, March 31, 2020

ጉዳያችን ዜና በ7 ደቂቃዎች - የአሜሪካ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር እና ጠ/ሚ/ር ዓቢይ ተገናኙ፣በሱማሌ ሁለት የኢትዮጵያ ወታደሮች ተገደሉ ፣ደቡብ ሱዳን ተማሪዎች ከኢትዮጵያ አይወጡም

መጋቢት 22/2012 ዓም
============
https://www.youtube.com/watch?v=6JLgVegaGhY
ማሳሰቢያ - ከላይ የተዘገበውን ዘገባ የስቴት ዲፓርትመንት በሌላ ዜና ቀይሮታል።
ሰበር ዜና - ስቴት ዲፓርትመንት ዜናውን ቀየረው። የአሜሪካው ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ ጋር ተገናኙ የሚለው ዜና፣በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ቀይሮታል!?

ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...