Monday, November 12, 2018

ሰበር ዜና - በሰብዓዊ መብት ጥሰት እና በከፍተኛ የሀገር ዘረፋ የተሳተፉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ጸጋዬ የሰጡት መግለጫ ሙሉ ቪድዮ ይመልከቱ

ከእዚህ በታች የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ጸጋዬ  ዛሬ ህዳር 3/2011 ዓም የሰጡትን  መግለጫ  ቪድዮ 


ጉዳያችን / GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...