ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Wednesday, November 7, 2018

ኢቢሲ ከፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጋር ያደረገው ቃለ መጠይቅ በእዚህ ሳምንት አየር ላይ ውሏል።(ቪድዮ)

ፕሮፌስር ብርሃኑ ነጋ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴሌቭዥን ጣብያ (ኢቢሲ) ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገዋል።የመጀመርያ ክፍል እነሆ: -
Ethiopian opposition political organisation, founded in 2008, Patriot Ginbot 7 chairman Professor Birhanu Nega interview with state tv-EBC
ጥቅምት 29/2011 ዓም  



ጉዳያችን GUDAYACHN 
 www.gudayachn.com

No comments:

መንግስት ከዲፕሎማሲያዊ መፋዘዝ ይውጣ! የአረብ ሊግ በአባይ ግድብ አንጻር የወሰነውን የጸብጫሪነት ተግባር በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር የምላሽ መግለጫ ብቻ የሚበቃ ሊሆን አይገባም።መንግስት ያልሰራው ግዙፍ ስራ ኢትዮጵያን ለአደጋ እንዳያጋልጣት ያሰጋል።

የኢትዮጵያ ውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያቤት መንግስት በፍጥነት ሊሰራቸው የሚገቡት አምስት ወሳኝ ዲፕሎማሲያዊ ተግባራት ========= ጉዳያችን አለርት ========= የአረብሊግ አንዱ የሚታወቅበት መለያው እንደባዶ ቆር...