Tuesday, November 7, 2017

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ  ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል።ዝርዝር ሪፖርቱን የህንፃ ኮሚቴ እንደሚያሳውቅ ይጠበቃል።
♥♥♥"አድርገህልኛልና ለዘላለም አመሰግንሃለሁ" መዝ 51:9♥♥♥ 





ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

''ሙዝ አትብላ! ጦጣዎች ከጫካ ሊመጡ ይችላሉ።'' ዓይነቱ የጀዋር ጊዜው ያለፈበት ትንተና በኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ላይ።

ቀይ ባሕር ዛሬ በዩቱብ አገኘን ብላችሁ በኢትዮጵያ የባሕር በር ጉዳይ ላይ የምትሳለቁ የዘመናችን ባንዳዎች ግዴላችሁም ጊዜ እና ትውልድ ይፈርዳል! እናንተን ብቻ ሳይሆን ልጆቻችሁም ''አባታቸው በዩቱብ ኢትዮጵያ ...