ወደ የሚፈልጉት ቋንቋ ይቀይሩ Translate to different Languages

Tuesday, November 7, 2017

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ  ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል።ዝርዝር ሪፖርቱን የህንፃ ኮሚቴ እንደሚያሳውቅ ይጠበቃል።
♥♥♥"አድርገህልኛልና ለዘላለም አመሰግንሃለሁ" መዝ 51:9♥♥♥ 





ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

ህወሓት ሰሜን ወሎ ራያን ወርሮ የገጠር ወረዳዎችን እየዘረፈ ነው። ህዝብ ሲዘረፍ እና በአስር ሺዎች ሲፈናቀሉ የመንግስት የፖለቲካም ሆነ የወታደራዊው አመራሮች ዝምታቸው ከተጠያቂነት አያድናቸውም።

በሰሞኑ የህወሓት ወረራ ቆቦ ተፈናቅለው የገቡ የሰሜን ወሎ ተፈናቃዮች  በከፊል ፎቶ፡ ቢቢሲ ሚያዝያ 20፣2024 እኤአ ''ቅጥ አምባሩ የጠፋው'' የፕሪቶርያው ውል   ''ስኩዌር ዋን&#...