Tuesday, November 7, 2017

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ  ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል።ዝርዝር ሪፖርቱን የህንፃ ኮሚቴ እንደሚያሳውቅ ይጠበቃል።
♥♥♥"አድርገህልኛልና ለዘላለም አመሰግንሃለሁ" መዝ 51:9♥♥♥ 





ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

7ኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ግንቦት 24፣2018 ዓም በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎ ተጠናቋል።

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ በሰባተኛው ብሔራዊ ምርጫ ድምፅ ሲሰጡ። ስለምርጫው ዝርዝር ጉዳይ ምን ያውቃሉ? ✓ ሰባተኛው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ 42 ፓርቲዎች እና 73 የግል ተወዳዳሪዎች ለተለያዩ ምክር ቤቶች ዕጩዎች ...