Tuesday, November 7, 2017

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል

ሰበር የቤተ ክርስቲያን ዜና - እግዚአብሔር አሸነፈ!!! ኦስሎ፣ኖርዌይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቅዱስ ገብርኤል አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በ 1901 ዓም የተሰራውን ካቴድራል ጨረታ ለሁለት ቀናት ከተደረገ እልህ አስጨራሽ ጨረታ በኃላ  ቤተ ክርስቲያናችን ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጨረታውን ማሸነፏን ለማወቅ ተችሏል።ዝርዝር ሪፖርቱን የህንፃ ኮሚቴ እንደሚያሳውቅ ይጠበቃል።
♥♥♥"አድርገህልኛልና ለዘላለም አመሰግንሃለሁ" መዝ 51:9♥♥♥ 





ጉዳያችን GUDAYACHN www.gudayachn.com

No comments:

በአቴንስ፣ግሪክ የምትገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ላለፉት 40 ዓመታት በላይ ስትጠቀምበት የነበረውን ፖሊጎኖ የሚገኘው ቤተክርስቲያን በፖሊስ ታሸገ።የቅዱስ ሲኖዶስ አፋጣኝ ምላሽ እየተጠበቀ ነው።

የአቴንስ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን የታሸገችበት የጉግል የእንግሊዝኛ ትርጉም እና የግሪክኛ ዋናው ኮፒ። በግሪክ አቴንስ የምትገኘው እና ወደ ግማሽ ክ/ዘመን አገልግሎት ስትሰጥ የነበረችው እና በአቴንስ ፖሊጎኖ የምትገኘው የ...