Saturday, January 10, 2015

ሰበር ዜና - የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር እና የግንቦት 7 የፍትህ፣የነፃነት እና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ውህደት ፈፀሙ።አዲሱ የውህደት ስም አግአዴን (አርበኞች ግንቦት 7 አንድነት ዴሞክራሳዊ ንቅናቄ) ተሰኝቷል። ውህደቱ ለዲሞክራሲ የሚደረገውን ትግል ''ማርሽ ቀያሪ እና ወሳኝ'' ተብሏል (የኢሳትን ሰበር ዜና ቪድዮ ይመልከቱ)



ጉዳያችን GUDAYACHN BLOG

No comments:

በጠ/ሚ/ዐቢይና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ላይ በውሸት ወሬ የዘመቱት ''አፈ-ጊንጦች'' በቴዲ አፍሮ ዘፈን ሊሸሸጉ ሲሞክሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ እየሳቀባቸው ነው።

ጠ/ሚ/ዐቢይ አሕመድ እና ሙ/ጥ/ዲ/ዳንኤል ክብረት በታላቁ የዓባይ ግድብ ምርቃት ቀን። ======== ጉዳያችን ምጥን ======== አፈ ጊንጥነቱ እና የውርደት ካባው ''አፈ ጊንጥነት'' የሚለውን ...